የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የቤት ሽያጭ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ ሞላ ከበደ እና በአፈ/ተከሳሽ ደሳለው ዋሴ መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 04 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ በየነ ዕውነት፣ በምዕራብ ጥሳሁን ተሰማ፣ በሰሜን ሀይማኖት አበበ እንዲሁም በደቡብ መንገድ መካከል ተዋስኖ የሚገኝ በሃና ሞላ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ ቤት መነሻ ዋጋ ብር 1,331,145 (አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ሰላሳ አንድ ሺህ አንድ መቶ አርባ አምስት ብር) ከመጋቢት 28/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት በጋዜጣ ወጥቶ ቆይቶ ሚያዚያ 29/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 3፡00 እስከ 6፡00 እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በሲፒኦ ይዛችሁ እንዲቀርቡ እናሳስባለን፡፡
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-07
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-05-07 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 06, 2026
- Posted at: 2026-04-07T11:08:46.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.