ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. ንብረቶች በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪዎች ያለባቸውን ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ምክንያት ተቋሙ አነስተኛ የፋይናነስ ስራ አዋጅ ቁጥር 626/2001 እና አዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሠጠው ስልጣን መሠረት ብድሩን በዋስትና ወይም በመያዣነት የተያዘውን የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
|
የቅርንጫፍ ስም |
የተበዳሪው ስም
|
የንብረት አስያዥ ስም
|
የንብረቱ አይነት የሚገኝበት ቦታ
|
የቤቱ ስፋት
|
የሐራጅ መነሻ ዋጋ
|
ሐራጅ የሚካሄድበት ቦታ
|
|
ሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ
|
መርጌታ መልካሙ አላምረው
|
መርጌታ መልካሙ አላምረው
|
የድርጅት ቤት ደብረ መዊዕ ከተማ
|
402.96 ካ.ሜ
|
1,794,512 |
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ ሚያዚያ 28/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 5፡00
|
|
ሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ
|
ጥላሁን ደጀኔ ትዛዙ
|
ጥላሁን ደጀኔ ትዛዙ
|
የንግድ ቤት በአጼ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ ህዳር 11
|
3810 ካ.ሜ
|
34,699,254.4 |
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ ሚያዚያ 28/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 5፡00
|
|
ሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ
|
ጥሩየ ሽፈራው እና አዳነች ንዋይ
|
አዱኛው ማተቤ ገረመው
|
የመኖሪያ ቤት ጣና ክፍለ ከተማ
|
161 ካ.ሜ |
2,149,714.6 |
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ ሚያዚያ 28/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 5፡00 |
ማሳሰቢያ፡-
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል የሐራጁን 5 በመቶ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡
- አሸናፊው ጨረታውን ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ይህን ካላደረገ ለሐራጅ መነሻ ያስያዘው
ገንዘብ ተመላሽ ሳይሆን ውሉ ይቋረጣል፡፡ - ሐራጁ የሚካሄድበት በአማራ ክልል በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ፋሲሎ ክፍለ ከተማ 03 ቀበሌ ሰርጸ ድንግል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፡፡
- በጨረታው ላይ ተጫራቾችና ባለንብረቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎችቻቸው መገኘት አለባቸው፡፡
- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- በመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን እና የስም ማዛወሪያዎችን እና ሌሎች ወጭዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል፡፡
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251-583-209-021 በመደወል መረጃ መጠየቅ ይችላል፡፡
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ.
Tender details
- Deadline: 2026-05-06
- Bid closing time: 11:00
- Bid opening: 2026-05-06 11:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Tana Micro Finance Institution S.C.
- Bid bond: 5%
- Published: Apr 06, 2026
- Posted at: 2026-04-07T11:14:29.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.