ኦሮሚያ ባንክ የተለያዩ ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የኦሮሚያ ባንክ ለሰጠው ብድር በዋስትና ይዞ የነበረዉንና ተበዳሪዎቹ ዕዳቸዉን በዉሉ መሠረት መክፈል ባለመቻላቸዉ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 (እንደተሻሻለዉ) በተሰጠዉ ሥልጣን መሠረት ባንኩ በዋስትና የያዘዉንና ለብድር ማካካሻነት የተረከበዉን የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: የንብረቶቹም ዝርዝር መረጃ እንደሚከተለዉ ቀርቧል:: በመሆኑም ህንፃዉዎቹን መግዛት የሚፈልጉ ከታች በተገለፀው መስፈርት መሠረት በጨረታዉ ላይ መሳተፍ ይችሳሉ።

ተ.ቁ

 የተበዳሪ ስም

 የንብረት አስያዥ ስም

ለጨረታ የቀረበው ንብረት ዓይነት

አበዳሪው ቅርንጫፍ

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻና ቦታ ስፋት

የጨረታ መነሻ ዋጋ

የጨረታው ቀን፣ሰዓት እና ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ

ከተማ ክ/ከ ወረዳ/ ቀበሌ

የባለቤትነት ማረጋገጫ ቁጥር

የቦታ ስፋት በካ.ሜ

1

ፓወር ኦፍ ኔም .የተ.የግል ማህበር

አቶ አደራጀው የሺዋስ

መኖሪያ ቤት (G+4)

 

ሆራ

/አበባ ቦሌ /ወረዳ 6

AA000060603612

 

545

140,000,000.00

 

15/8/2018 . 8:00-9:00 በኦሮሚያ ባንክ ዋና /ቤት 1 ፎቅ ብድር ክትትልና ማስመለስ ክፍል

2

ሳሙኤል ሽፈራ ሀሮ

ተበዳሪው

መኖሪያ ቤት

አርጆ

ኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን አርጆ ከተማ 01 ቀበሌ

00/BQLMA/09

 

200

599,262 91

15/8/2018 . 4:00–5:00 በባንኩ አርጆ ቅርንጫፍ ቢሮ

 

3

አቶ ቶሌራ አመንሲሳ ዴቢሳ

ተበዳሪው

መኖሪያ ቤት

ጌዶ

ጌዶ ከተማ 2 ቀበሌ

1428/09

200

303,331.78

15/8/2018 . 4:00-5:00 በባንኩ ጊዶ ቅርንጫፍ ቢሮ

4

አቶ አመኑ አዲሱ ዲፈራ

ተበዳሪው

 

ቅይጥ

 

ጉዱሩ

ሆሮ ጉዱሩ ዞን ጉዱሩ ወረዳ ሎያ ቅዳሜ ከተማ

342/2009

 

480

316,074.08

15/8/2018 . 4:00-5:00 በባንኩ ጉዱሩ ቅርንጫፍ ቢሮ

5

አቶ ፈዬራ አያና ጂራታ

ተበዳሪው

መኖሪያ ቤት

አንገር

ጉቴ

አንገር ጉቴ ከተማ 02 ቀበሌ

2176/203

282

 

882,432.30

15/8/2018 . 4:00– 5:00 በባንኩ አንገር ጉቴ ቅርንጫፍ ቢሮ

6

አቶ ገለታ አያና ደለለ

ተበዳሪው

መኖሪያ ቤት

አንገር

ጉቴ

አንገር ጉቴ ከተማ 02 ቀበሌ

1331/07

501.6

710,714.92

15/8/2018 . 5:00-6:00 በባንኩ አንገር ጉቴ ቅርንጫፍ ቢሮ

7

አቶ ደመቀ አያና ደለለ

ተበዳሪው

የፋብሪካ ህንፃ

ባህርዳር

ባህርዳር ከተማ ቀበሌ 11

222602/2000

2260

12,587,601.18

15/8/2018 ዓ.ም.  4:00-5:00 በባንኩ ባህር ዳር ቅርንጫፍ ቢሮ

8

አቶ ገዳ አዱላ ጎበና

ተበዳሪው

 

የኢንዳስትሪ

ህንፃ

ቡሌ

ሆራ

ቡሌ ሆራ ከተማ ቡሌ ቅሊጣ

B+/1658/G.INV./2014

2520

 

6,157,755.04

 

15/8/2018 . 4:00-5:00 በባንኩ ቡሌ ሆራ ቅርንጫፍ ቢሮ

9

አቶ እርዳቸው ዳተሞ ዳዊሶ

ተበዳሪው

ንግድ ቤት

 

ሀዋሳ

 

ሀዋሳ ከተማ ዙሪያ ወረዳ ቀበሌ 01

C011-000925

250

1,504,360.01

 

15/8/2018 .4:00-5:00 በባንኩ ሀዋሳ ቅርንጫፍ ቢሮ

10

አቶ እርዳቸው ዳተሞ ደዊሶ

አቶ በየነ

በቀለ

ንግድ ቤት

 

ሀዋሳ

 

ሀዋሳ ከተማ ዙሪያ ወረዳ ቀበሌ 01

R-2000-38

 

400

1,516,953.47

 

15/8/2018 . 5:00-6:00 በባንኩ ሀዋሳ ቅርንጫፍ ቢሮ

11

አቶ እርዳቸው ዳተሞ ደዊሶ

አቶ አሸናፊ

አጋር

ንግድ ቤት

 

ሀዋሳ

 

ሀዋሳ ከተማ ዙሪያ ወረዳ ቀበሌ 01

R-2-000421

327.75

921,616.58

 

16/8/2018 . 4:00-5:00 በባንኩ ሀዋሳ ቅርንጫፍ ቢሮ

 

12

አቶ እርዳቸው ዳተሞ ደዊሶ

አቶ ግዛው ግርማ

ንግድ ቤት

 

ሀዋሳ

ሀዋሳ ከተማ ዙሪያ ወረዳ ቀበሌ 01

R-2-000514

 

500

953,119.33

 

16/8/2018 . 5:00-6:00 በባንኩ ሀዋሳ ቅርንጫፍ ቢሮ

 

13

አቶ ተሌራ ዱላ ገለታ

ተበዳሪው

 

መኖሪያ ቤት

 

ኩምሣ ሞረዳ

 

ነቀምቴ ከተማ ቀበሌ 3

 

9729/WLMN/16

 

140

3,001,167.83

 

15/8/2018 . 4:00- 5:00 በባንኩ ኩምሣ ሞረዳ ቅርንጫፍ ቢሮ

14

አቶ መሳይ አድማሱ ማሞ

ተበዳሪው

 

መኖሪያ ቤት

 

ቴፒ

ቦንጋ ከተማ ቀበሌ 02

791/GM.175

456

2,042,711.50

15/8/2018 . 4:00-5:00 በባንኩ ቦንጋ ቅርንጫፍ ቢሮ

15

አቶ ደረጄ ሸዋቀና ተስፋዬ

/ ካሰች

ከበደ

መኖሪያ ቤት

ባቦ

አዳማ ከተማ

 

OR001013313011

406.9

 

12,628,072.34

 

15/8/2018 ዓ.ም.  4:00-5:00 በባንኩ አራዳ ቅርንጫፍ ቢሮ

16

አቶ ደረጄ ሸዋቀና ተስፋዬ

ተበዳሪው

ንግድ ቤት

ባቦ

ሞጆ ከተማ

3183/2014

748.89

18,521,130.43

015/8/2018 ዓ.ም.  4:00-5:00 በባንኩ ሞጆ

ቅርንጫፍ ቢሮ

17

ወ/ሮ እርጎ ቦኪ ገዳ

ተበዳሪዋ

መኖሪያ ቤት

ሙገር

ሙገር ከተማ ቀበሌ 01

WBIFLMM/1094/14

275.5

 

914,483.82

 

15/8/2018ዓ.ም. 4:00-5:00 በባንኩ ሙገር ቅርንጫፍ ቢሮ

18

/ ሜሮን  ኃይለ እየሱስ

ተበዳሪዋ

የንግድ ቤት

ሞጆ

 

አዳሚ ቱሉ ከተማ ቀበሌ 01

A70/878/2007

 

952.32

620,264.98

 

15/8/2018ዓ.ም.  5:00-6:00 በባንኩ ሞጆ ቅርንጫፍ ቢሮ

  • ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምር ንብረቱን በሚገኝበት አድራሻ ቀርበዉ ማየት ይችላሉ።
  • ተጫራቾች በጨረታ ማስከበሪያ የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ ሠነድ (ሲ.ፒ.ኦ) በአሮሚያ ባንክ ስም ለሰርተዉ ጨረታው  በሚካሄድበት ሰስት ይዘ መቅረብ ይኖርባቸዋል:: በጨረታው ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት የክፍያ ማዘዣ ሠነድ (ሲ.ፒ.ኦ) ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል።
  • በተራ ቁጥር 1 ላይ በተገለፀው የመኖሪያ ቤት በጨረታዉ ዕለት ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ እስከ 7፡00 ሰዓት ድረስ ተጫራቾች በጨረታ ማስከበሪያ የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ ሠነድ (ሲ.ፒ.ኦ) በአሮሚያ ባንክ ስም አሰርተዉ ንብረቱን የሚገዙበትን ዋጋ በፅሁፍ በመገለፅ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በዋና መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ብድር ክትትልና ማስመለስ ክፍል በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል:: የጨረታ ሳጥኑም ተጫራቾች በተገኙበት በዕለቱ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ የሚከፈት ይሆናል።
  • የጨረታዉ አሸናፊ አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገስፀበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 15 (አስራ አምስት) ቀናት ዉስጥ ያሸነፈበትን አጠቃላይ ዋጋ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል:: በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ ገቢ የማይደረገ ከሆነ ጨረታዉ ተሰርዞ በጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።
  • ጨረታዉን ያሸነፈ ተጫራች ለመወዳደሪያ ካቀረበዉ ዋጋ በተጨማሪ ለመንግሥት የሚከፍለዉን አስፈላጊ ግብርና ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ማንኛዉንም ተያያዥ ወጪዎች ይከፍላል።
  • ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ወይም መመልከት ይቻላል።
  • በተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-557-2023 በመደወል መጠየቅ ይቻላል።
  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።

ኦሮሚያ ባንክ


Tender details

  • Deadline: 2026-04-24
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-04-24 12:00
  • Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Oromia Bank S.C.
  • Bid bond: 25%
  • Published: Apr 08, 2026
  • Posted at: 2026-04-08T11:45:30.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders