ዳሽን ባንክ አ.ማ. ትምህርት ቤት ባለበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

የሐራጅ ቁጥር ደባ/0012/26

ዳሽን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በ1147/2010 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የሚከተሉትን የተበዳሪ ወይም የአስያዥ ቤት ባለበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

አበዳሪው  ቅርንጫ ፍ

የአስያዥ ስም

ቤቱ የሚገኘበት አድራሻ

የንብረቱ አይነት

የጨረታ መነሻ

ዋጋ ብር

ጨረታው የሚካሄድበት

ከተማ

 ወረዳ

የካርታ ቁጥር

የቦታ ስፋት (ካ.ሜ)

ቀን

ሰዓት

1

አቶ እዮብ አዱኛ

ቡራዩ

አቶ አዱኛ ተካ ሆርዶፋ

ቡራዩ

09

Bur/inv/DoBu/1309/2012

 

2159

ትምህርት ቤት

14,507,68

ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም

4:00-6:00

 

ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ የባንክ ከፍያ ማዘዣ(CPO) በጨረታው ዕለት ይዘው በማቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
  2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፅው ቀን እና ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል።
  3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ ታክስ፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል።
  4. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል። ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም። በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል።
  5. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፣ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል።
  6. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሠዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል።
  7. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል።
  8. ተጫራቹ የጨረታዉ አሸናፊ ነዉ የሚባለዉ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በፅሁፍ ሲደርሰዉ ነዉ።
  9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10. ተጫራቾች ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30-3፡00 ሰዓት አራት ኪሎ አብርሆት ቤተ መፃህፍት አካባቢ በሚገኘው የዳሽን ባንክ ሰሜን አዲስ አበባ ቀጠና ፅ/ቤት በመገኘት ቤለቱ ከባንኩ ተወካዮች ጋር በመሆን ከ3፡00-6፡00 ሰዓት የሚሸጠዉን ቤት መጎብኘት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-170-4519 ወይም 011-170 4549 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

ዳሽን ባንክ አ.ማ.


Tender details

  • Deadline: 2026-05-14
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-05-14 12:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Dashen Bank S.C.
  • Bid bond: 25%
  • Published: Apr 12, 2026
  • Posted at: 2026-04-13T07:47:12.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders