450 ካ/ሜትር የሆነ መኖሪያ ቤት ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ
Description
ማስታወቂያ
አፈ/ከሳሽ- ዳግማዊ አንተነህ አፈ/ተከሳሽ - እነ ወ/ሮ አስናቀች አባተ መካከል ስላለው አፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ በባ/ዳር ከተማ ጣና ክ/ከተማ ሽምብጥ ቀበሌ በአቶ አባተ ይመርና እይ አማለድ ተገኘ ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን በአዋሳኝ በምስራቅ ኮበል መንገድ በምዕራብ የአቶ እንደሻው ቤትና ቦታ በሰሜን አቶ ተገኘ ቤትና ቦታ በደቡብ ሲሳይ ፍትጉ መካከል ተዋስኖ የሚገኘውን 450 ካ/ሜትር መኖሪያ ቤት መነሻ ዋጋ 5,028,226 /አምስት ሚሊዮን ሃያ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ ሃያ ስድስት ብር/ ግንቦት 09 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00-6፡00 ሰዓት ድረስ በግልፅ ጨረታ ስለሚሸጥ ማንኛውም ተጫራች ንብረቱ በሚገኝበት በባ/ዳር ከተማ ጣና ክ/ከተማ ሽምብጥ ቀበሌ በመገኘት ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ መቻጫረት የምትችሉ መሆኑን እየለፅን፣ በዕለቱ ጨረታውን ያሸነፈ ያሸነፈበትን 1/4ኛውን በሞ/85 ጨረታው እንደተጠናቀቀ ወዲያውኑ የሚያስይዝ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዟል
የባሕርዳርና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት የፍታብሔር
Tender details
- Deadline: 2026-05-17
- Bid closing time: 09:00
- Bid opening: 2026-05-17 09:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Bahir Dar and Localities High Court
- Published: Apr 12, 2026
- Posted at: 2026-04-13T08:07:59.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.