የኦሮሚያ ልማት ማህበር እሁድ መጋቢት 27 ቀን 2018 ዓ/ም ባወጣው የቤት እድሳት የጨረታ ማስታወቂያ ላይ የቀን ማስተካከያ አድርጎበታል

Description

ማስተካከያ

እሁድ መጋቢት 27 ቀን 2018 ዓ/ም በወጣው አ/ዘመን ጋዜጣ ገፅ 19 የኦሮሚያ ልማት ማህበር በወጣው የጨረታ ማስታወቂያ የቤት እድሳት በተራ ቁ 4 ላይ ጨረታው አየር ላይ የሚቆይበት ቀን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21 ቀን ድረስ መሆኑ በዚህ ማስታወቂያ የተስተካከለ መሆኑን እየገለፅን የተቀረው የጨረታ ዝርዝር ቀኑ እንደተጠበቀ የሚቀጥል መሆኑን እንገልፃለን።

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ 

https://tender.2merkato.com/tenders/69d362490a538a29ac000001 

 


Tender details

  • Deadline: 2026-04-25
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21 ቀን ድረስ
  • Bid opening: 2026-04-25 12:00
  • Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት አልተገለጸም
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Oromia Development Association
  • Buyer address: ቦሌ መድሃኒዓለም አካባቢ ኦሮሚያ ሕንፃ /ኦሮሚያ ታወር/ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 605
  • Published: Apr 12, 2026
  • Posted at: 2026-04-13T08:25:18.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders