የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለመኖርያ አገልግሎት የሚውል ቤት በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቅያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90: እና 216/92 በተሰጠው ስልጣንና ኋላፊነት መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ይዞታዎችና ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሓራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የመያዣ ንብረቱ የሚገኝበት ኣድራሻ እና የመያዣ መለያ |
የንብረቱ ዓይነት/ የሚሰጠው አገልግሎት
|
የሓራጅ መነሻ ዋጋ
|
ሓራጅ የሚከናወንበት |
|||||
|
ከተማ |
ክፍለ ከተማ |
ቀበሌ |
የይዞታ ማረጋገጫ (ካርታ) ቁጥር |
የይዞታው ስፋት በካሬ ሜትር |
ቀን
|
ሰዓት
|
||||||
|
1 |
ገብረሃንስ ንጉስ ፍትዊ |
ገብረሃንስ ንጉስ ፍትዊ |
አክሱም |
ዓድዋ |
ዓድዋ |
01
|
2873/2002
|
62.20 ካሬ ሜትር
|
ለመኖርያ አገልግሎት የሚውል |
415,057.08 |
13/09/2018 |
ከጠዋቱ 3:00-4:00 |
ማሳሰቢያ
1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሓራጅን መነሻ ዋጋ 1/4 (አንድ አራተኛ) በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል የክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቢሆን ይመረጣል።
2. ሐራጁ የሚከናወነው ዓድዋ ከተማ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዓድዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ይሆናል።
3. የንብረቱ ሁኔታ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት ንብረቶቹ መጎብኘት ይቻላል።
4. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው 15 ቀን ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ የሐራጅ ማስከበርያ ያስያዘው ገንዘብ ወደ ባንኩ ግቢ ይሆናል።
5. ከቤቱ ሽያጭ ጋር ተያይዞ የሚከፈሉ የስም ማዛወርያ ጨምሮ የተለያዩ ታክስ እና ግብር የሚከፈል ክፍያ ካሉ የጨረታው አሸናፊው ይከፍላል።
6. ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
7. ለተጨማሪ መረጃ በዓድዋ ቅርንጫፍ ወይም በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ሽረ-እንዳስላሴ ዲስትሪክት ሕግ አገልግሎት ክፍል ቀርቦ መጠየቅ ይቻላል።
ኢትዮዽያ ንግድ ባንክ መቀሌ ዲስትሪክት
Tender details
- Deadline: 2026-05-21
- Publishing entity: Commercial Bank of Ethiopia
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 12, 2026
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.