የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የመኖሪያ ቤት ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ እነ ዋሲሁን ጌታቸው እና በአፈ/ተከሳሽ እነ የኔነህ አለሙ መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 04 ቀበሌ በአዋሳኝ በምስራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ዋና ሳጅን እስከዚያ አሸንፍ፣ በሰሜን ዋ/ሳ ስንታየሁ የኔት እንዲሁም በደቡብ ዋ/ሳ ይሁኔ አለሙ መካከል በዋና ሳጅን አለኸኝ አየነው ስም ተመዝግቦ የሚገኝ የመኖሪያ ቤት መነሻ ዋጋውን ሳይጠብቅ ስለሚሸጥ ከሚያዚያ 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 05/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት ማስታወቂያው በጋዜጣ በማዋል ግንቦት 05/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 እንዲሽጥ ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በሲፒኦ ይዘው እንዲቀርቡ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-13
- Bid closing time: 12:30
- Bid opening: 2026-05-13 12:30
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 13, 2026
- Posted at: 2026-04-15T07:44:05.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.