የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የመኖሪያ ቤት ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ እነ ዋሲሁን ጌታቸው እና በአፈ/ተከሳሽ እነ የኔነህ አለሙ መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 04 ቀበሌ በአዋሳኝ በምስራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ዋና ሳጅን እስከዚያ አሸንፍ፣ በሰሜን ዋ/ሳ ስንታየሁ የኔት እንዲሁም በደቡብ ዋ/ሳ ይሁኔ አለሙ መካከል በዋና ሳጅን አለኸኝ አየነው ስም ተመዝግቦ የሚገኝ የመኖሪያ ቤት መነሻ ዋጋውን ሳይጠብቅ ስለሚሸጥ ከሚያዚያ 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 05/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት ማስታወቂያው በጋዜጣ በማዋል ግንቦት 05/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 እንዲሽጥ ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በሲፒኦ ይዘው እንዲቀርቡ ይጠበቅባቸዋል፡፡

የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-05-13
  • Bid closing time: 12:30
  • Bid opening: 2026-05-13 12:30
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Banja Woreda Court
  • Bid bond: 25%
  • Published: Apr 13, 2026
  • Posted at: 2026-04-15T07:44:05.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders