የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሠረተ ልማት ጽህፈት ቤት የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ ላይ ማስተካከያ አድርጓል

Description

ማስታወቂያ

በአብክመ አ/ብ/ዞን ከሚሴ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት ፅ/ቤት የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ በሚያዚያ 5 ቀን 2018ዓ.ም ገፅ 23 ላይ የወጣ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም የድርጅት ቦታ 2557 ካሬ እና የመኖሪያ 441 ካሬ ሜትር 2998 ካሬ ተብሎ የወጣ ሲሆን ተጨማሪ ድርጅቱ ላይ 200 ካሬ ሜትር በመጨመር ወደ 2757 ካሬ ሜትር ከፍ ተደርጎ ከመኖሪያው ጋር በጠቅላላ 3198 ካሬ ሜትር ሆኖ የተስተካከለ መሆኑን እንገልፃለን።

የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሠረተ ልማት ጽ/ቤት

ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ

https://tender.2merkato.com/tenders/69de31040a538aad95000001 


Tender details

  • Deadline: 2026-04-24
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid opening: 2026-04-25 10:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Kemise City Administration Urban and Infrastructure Development Office
  • Published: Apr 15, 2026
  • Posted at: 2026-04-15T07:54:54.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders