የአዊ ብሔ/ ዞን/ ከፍ/ፍ/ቤት የድርጅት ቤት የሐራጅ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ ከሳሽ ስሜነህ መኮነን እና በአፈ/ተከሳሽ ጌትነት ዳኛው መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ አፈ/ ተከሳሽ ንብረት የሆነው በአገው ግ/ቤት ከተማ 02 ቀበሌ የሚገኝ አዋሣኙም በምሥራቅ ግብርና ጽ/ቤት፣ በምዕራብ ውዴ ባህብል እና ኢትዮ ቴሌኮም፣ በደቡብ መንገድ፣ የሚያዋስነውን የድርጅት ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 3,464.529.30 (ሶስት ሚሊዮን አራት መቶ ስልሳ አራት ሽህ አምስት መቶ ሃያ ዘጠኝ ብር ከሰላሳ ሳንቲም) ይሸጣል፡፡ በመሆኑም ከሚያዚያ 05/2018 ዓ/ም እስከ ግንቦት 06/2018 ዓ/ም ድረስ በጋዜጣ በማዋል የጨረታ አሸናፊውም 1/4ኛውን በማስያዝ ግንቦት 07/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 3፡00 እስከ 6፡00 በመገኘት ፤ የቤቱ ይዞታ በከተማው ማስተር ፕላን መሰረት በምሥራቅ እና በምዕራብ መንገድ የሚነካው መሆኑን አውቀው መግዛት የሚፈልጉ ሁሉ በቦታው በመገኘት መጫረት የሚትችሉ መሆኑን ፍ/ቤቱ ያስታውቃል።
የአዊ ብሔ/ ዞን/ ከፍ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-15
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-05-15 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Awi Nationality Zone High Court
- Published: Apr 13, 2026
- Posted at: 2026-04-15T11:25:12.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.