አጋር ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ የመኖሪያ ቤት በሀራጅ ሽያጭ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

አጋር ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ለሰጠው ብድር በመያዣ የያዘውን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 626/2001 በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሀራጅ ሽያጭ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ተቁ

የተበዳሪ/ዋ ስም

የንብረት አስያዥ/ የባለ ንብረቱ ስም

የተበደሩበት ቅርንጫፍ

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ የንብረቱ ዓይነት

የንብረቱ መገለጫ

 

መነሻ ዋጋ ብር

ሐራጁ የሚካሄድበት

ቀን

ሰዓት

 

1

ጂቱ የእንስሳት መኖ ማምረቻ ኃ/የተ/የግል ማህበር

ወ/ሮ ወ/ሪት ማርታ ስፒሮስ ዴላፖርታስ

 

ዱከም

 

ቢሾፍቱ ከተማ ዲባዩ ክ/ከተማ ሆራ ወረዳ የቤት ቁጥር አዲስ

የቦታው ስፋት 204.47 ካ.ሜ የቤት ዓይነት የመኖሪያ

 

4,908,727 25

 

ግንቦት 11 2018 ዓ/ም

 

4:00_ 5:00

 

2

ወ/ሮ ጀዋራ ሰብስብ እና ወ/ሮ ዝናሽ ብርሃኑ

በቀድሞ በአቶ ወ/ሮ ጃዋራ ሰብስብ ስም በአሁኑ በአጋር ማይክሮ ፋይናንስ ስም

ኮልፌ

 

ሰንዳፋ በኬ ከተማ ቀበሌ 01 በተለምዶ ዶሮ እርባታ አካባቢ

 

የማጠናቀቂያ ሥራ የሚቀረው የቦታው ስፋት 200 ካሜ የቤቱ ዓይነት የመኖሪያ

 

2,064,768.79

 

ግንቦት 12 2018 ዓ/ም

3:00_ 4:00

 

3

ወ/ሮ ዝናሽ ስሜነህ እና ዝናሽ ጸጋዬ

በቀድሞ አቶ መስፍን አሰፋ በአሁኑ በአጋር ማይክሮ ፋይናንስ ስም

ካራቆሬ

 

በሸገር ከተማ አስተዳደር ሱሉልታ ከተማ

 

የቦታው ስፋት 200 ካ.ሜ የቤቱ ዓይነት የመኖሪያ

 

2,664,757.00

 

ግንቦት 12 2018 ዓ/ም

4:00_ 5:00

 

4

አቶ ከማል ላሎ

 

በቀድሞ አቶ ከማል ላሎ በአሁኑ በአጋር ማይክሮ ፋይናንስ ስም

ዳርጌ

ስልክ አምባ ከተማ

 

የቦታው ስፋት 121 ካሜ የቤቱ ዓይነት የመኖሪያ

200,000.00

 

ግንቦት 12 2018 ዓ/ም

5:00_ 6:00

 

5

አቶ ሞገስ ተሾመ

 

በቀድሞ አቶ ሞገስ ተሾመ በአሁኑ

በአጋር ማይክሮ ፋይናንስ ስም

ዳርጌ

 

ዳርጌ ከተማ

 

የቦታው ስፋት 210 ካ.ሜ የቤቱ ዓይነት የመኖሪያ

 

150,000.00

 

ግንቦት 12 2018 ዓ/ም

7:00_ 8:00

 

6

ወ/ሮ የናትፋንታ አማርክ እና ወ/ሮ ሜሮን ጌትዬ

በቀድሞ በአቶ ጥላሁን ገ/ማርያም ስም በአሁኑ በአጋር ማይክሮ ፋይናንስ ስም

ኮልፌ

 

ሰንዳፋ በኬ ከተማ ቀበሌ 01

 

የቦታው ስፋት 200 ካ ሜ የቤቱ ዓይነት የመኖሪያ

 

2,042.933.40

 

ግንቦት 12 2018 ዓ/ም

8:00_ 9:00

 

ማሳሰቢያ

1. የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/44ኛ ወይም 25% በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ክፍያ ማዘዣ (CPO) በኩባንያው ስም አሰርቶ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ

2 የጨረታው አሸናፊ ጨረታውን ማሸነፉ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን አንስቶ ባሉት 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን ዋጋ አጠቃሎ በመክፈል ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል:: በተጠቀሱት ቀናት ቀሪውን ክፍያ አጠናቆ ከፍሎ ንብረቱን ባይረከብ ጨረታው ይሰረዛል:: ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ ተደርጐ በንብረቱ ላይ በድጋሚ ጨረታ ይወጣል::

3. የንብረቱ ስመ ሀብት ወደ ገዥ እንዲዞር ኩባንያው ሰነዶችን ያስረክባል ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል

4. ሀራጁ የሚካሄድበት ቦታ፡- ተራ ቁጥር 1 ላይ የተጠቀሰው መኖሪያ ቤት ዱከም ከተማ በድርጅቱ ዱከም ቅርንጫፍ እና ከተራ ቁ 2 -6 አጋርማይክሮ ፋይናንስ ኢማ ዋና መስሪያ ቤት አዲስ አበባ ባልቻ ሆስፒታል ጀርባ ዳማ ሃውስ ህንጻ 3ኛ ፎቅ ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ላይ ይካሄዳል::

5. ለሐራጅ የቀረቡትን ንብረቶች መጎብኘት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ከግንቦት 3-10 ቀን 2018 ዓ.ም ቤቶቹ በሚገኙበት ከተማ እና ወረዳ በአካል በመገኘት ከጠዋቱ 3፡00 - 5፡00 ሰዓት መጎብኘት ይችላል::

6. የስም ማዛወሪያን ጨምሮ ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ማንኛውንም ክፍያ የጨረታው አሸናፊ ይከፍላል :

7. በጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው የመንግስት ተወካዮች እና የንብረቱ ባለቤቶች ብቻ ናቸው::

8. ጨረታን የሚመለከቱ ደንብና መመሪያዎች ተፈጻሚ ይሆናሉ:: ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

9. ከላይ ከተራ ቁጥር 2 - 6 የተጠቀሱት በድርድር ሃራጅ ሽያጭ የሚስተናገዱ ሲሆን፤ በተራ ቁጥር 1 ላይ የተጠቀሰው ቤት በመደበኛ የሃራጅ ሽያጭ የሚስተናገድ ይሆናል::

ለተጨማሪ መረጃ፡- ዋና መሥሪያ ቤት ልደታ ባልቻ ሆስፒታል ጀርባ ዳማ ሀውስ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 305፣ 302፣ 309፣ 310 ዘወትር በሥራ ሰዓት በግምባር ቀርቦ መጠየቅ ወይም በስልክ ቁጥሮች 011-5-57 95 89 (የሰው ሀብት አስተዳደር መምሪያ) 011-5-57 71 89 (ህግ አገልግሎት)፤ 011-2-77 05 67 (ኮልፌ ቅርንጫፍ)፣ 011-3-69 30 41 (ካራቆሬ ቅርንጫፍ)፡ 011 4718697) (ዱከም ቅርንጫፍ) እንዲሁም 011-3-58 03 97 (ዳርጌ ቅርንጫፍ) በመደወል መጠየቅ ይቻላል::

አጋር ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ


Tender details

  • Deadline: 2026-05-20
  • Bid closing time: 15:00
  • Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-05-20 15:00
  • Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Aggar Micro Finance Share Company(AMFSC)
  • Buyer TIN: 0002778461
  • Bid bond: 25%
  • Published: Apr 15, 2026
  • Posted at: 2026-04-15T11:58:49.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders