የድርጅት ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ስሜነህ መኮነን እና በአፈ/ተከሳሽ ጌትነት ዳኛው መካከል ባለዉ የገንዘብ አፈፃፀም ክርክር ጉዳይ በግምጃ ቤት ከተማ 02 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ መንገድ፣ በሰሜን ክፍት ቦታ እንዲሁም በደቡብ መንገድ መካከል በጌትነት ዳኛው ስም ተመዝግቦ የሚገኝ የድርጅት ቤት መነሻ ዋጋውን 2,569,000 (ሁለት ሚሊዮን አምስት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ሺህ ብር) በጨረታ ስለሚሸጥ ከሚያዚያ 05/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 04/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት በጋዜጣ በማዋል ግንቦት 05/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 5፡30 እንዲሽጥ ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በሲፒኦ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡

የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-05-13
  • Bid closing time: 09:00
  • Bid opening: 2026-05-13 09:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Banja Woreda Court
  • Bid bond: 25%
  • Published: Apr 13, 2026
  • Posted at: 2026-04-15T13:02:46.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders