አዋሽ ባንክ ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ. |
የተበዳሪው ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የንብረት አስያዥ ስም |
የቦታ አገልግሎት |
ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካ.ሜ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
የጨረታ ቀን |
የጨረታ ሰዓት |
||
|
ከተማ |
ክፍለ ከተማ |
ቀበሌ/ወረዳ |
||||||||||
|
1 |
ደሳለኝ ሰኢድ |
ቀጨማ |
ተበዳሪው |
ለፋብሪካ አገልግሎት የሚውል ህንፃ፣ ለአግሮ የሚውል ማሽነሪ እና እህል ፣ጥራጥሬ ለማበጠር፤ ለመለየት እና ለሌሎች አገልግሎት የሚሆን ማሽነሪ |
አዳማ |
|
|
1445/2008 |
3000 |
66,692.847 |
12/9/18 |
4፡00-5፡00 |
|
ኒውካስትል የምግብ ዘይት ፋብሪካ ኢንተርፕራይዝ |
ለምግብ ዘይት ፋብሪካ የሚያገለግል መጋዘን |
አዳማ |
|
|
1395 |
2500 |
45,883,500 |
12/9/18 |
5፡00-6፡00 |
|||
|
ተበዳሪው |
ለማኑፋክቸሪንግ አገልግሎት የሚውል ህንፃ |
ሞጆ |
|
|
755/2012 |
6000 |
72,234,140 |
13/9/18 |
5፡00-6፡00 |
|||
|
ተበዳሪው |
ለመኖሪያ ቤት G+2 |
አዳማ |
ቦኩ |
|
10745/2006 |
332.5 |
17,141,015 |
12/9/18 |
8፡00-9፡00 |
|||
|
2 |
ፍቃዱ ተሬሳ |
መገናኛ 22 |
ተበዳሪው |
ለመኖሪያ ቤት |
ዱከም |
|
|
OR009021404021 |
139 |
4,030,052 |
12/9/18 |
5፡00-6፡00 |
|
3 |
ታደሰ መስፍን |
ዋናው መ/ቤት |
የሺ ደምለው |
ለመኖሪያ ቤት |
ባህርዳር |
|
|
6717 ወይም AM001062806007 |
379.03 |
6,649,400 |
12/9/18 |
5፡00- 6፡00 |
|
4 |
ወርቁ አዲሱ |
ንፋስ መውጫ |
ክንድዬ ጥላሁን |
ለመኖሪያ ቤት |
ንፋስ መውጫ |
|
|
01//118/948/09 |
200 |
1,000,000 |
13/9/18 |
5፡00- 6፡00 |
ማሳሰቢያ፡
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ከላይ የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ በሰንጠረዥ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል። ተበዳሪው አስያዥ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን ጊዜ ይካሄዳል።
- ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል።
- የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል።
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።
- ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ሃገር ይከፍላል።
- ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተገለጹትን ንብረቶች በሚመለከት ባንኩ ባለው የብድር ፖሊሲ እና ፕሮሲጀር መሰረት ለጨረታው አሸናፊ በከፊል ብድር ሊያመቻች ይችላል።
- ለተጨማሪ መረጃ:- - ተጨማ ቅርንጫፍ 022-111-8302፤ መገናኛ 22 ቅርንጫፍ 011 667 3382 ዋናው መ/ቤት ቅርንጫፍ 011 618 3572፤ ንፋስ መውጫ ቅርንጫፍ 058 445-1826 ወይም የሕግ አገልግሎት 011 557 0075/ 011 557 0135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።
አዋሽ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-05-21
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-05-21 12:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Awash Bank Share Company
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 19, 2026
- Posted at: 2026-04-20T10:37:47.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.