ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
የሐራጅ ቁጥር - 027/18
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በመያዣ የያዛቸውን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሠረት በግልጽ ሐራጅ መሸጥ ይፈልጋል
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ
|
|
የሐራጁ መነሻ ዋጋ በብር |
የሐራጁ ቀንና ሰዓት
|
|||
|
አድራሻ |
የንብረቱ ዓይነት |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት (በካ.ሜ) |
||||||
|
1 |
መኮንን ዳበሳ |
ተበዳሪው |
ዳርጌ |
ቆታ ከተማ፤ አመያ ወረዳ |
መኖሪያ ቤት |
WMMLMQ 317/2011 |
172.55 |
300,000.00 |
11/09/2018 ዓ.ም ከ4፡00-6:00 ሰዓት |
|
2 |
ሽውሌ አበራ
|
አምበሳ አምዲሳ |
ዳርጌ |
ቆታ ከተማ፤ አመያ ወረዳ |
መጋዘን
|
WBIFLMQ366/11 |
212 |
350,000.00
|
11/09/2018 ዓ.ም ከ8፡00-10:00 ሰዓት |
|
3 |
ደበሳ ቦይዶ
|
ተበዳሪው
|
ዳርጌ |
ቆታ ከተማ፤ አመያ ወረዳ |
መኖሪያ ቤት |
WBIFLMQ300/11 |
210 |
300,000.00
|
12/09/2018 ዓ.ም ከ4፡00-6:00 ሰዓት |
|
4 |
ጥሩወርቅ ፈንታሁን |
ቢትወደድ ደምስ |
ዳርጌ |
ቆታ ከተማ፤ አመያ ወረዳ |
ሆቴል |
WBIFLMQ459/13 |
480 |
550,000.00
|
12/09/2018 ዓ.ም ከ8፡00-10:00 ሰዓት |
|
5 |
ሙሉነህ ገላና |
ተበዳሪው
|
ዳርጌ |
ቆታ ከተማ፤ አመያ ወረዳ |
መኖሪያ ቤት |
GI/544/2002
|
200 |
300,000.00
|
13/09/2018 ዓ.ም ከ4፡00-6:00 ሰዓት |
|
6 |
ሙሉነህ ገላና |
ግርማ ጭንድ |
ዳርጌ |
ቆታ ከተማ፤ አመያ ወረዳ |
መኖሪያ ቤት |
A/M/L/M/G/002/89
|
200 |
300,000.00 |
13/09/2018 ዓ.ም ከ8፡00-10:00 ሰዓት |
|
7 |
ደርቡ ፈርጋሳ |
ተበዳሪው |
ዳርጌ |
ቆታ ከተማ፤ አመያ ወረዳ |
መኖሪያ ቤት |
BMQ/492/07
|
244 |
300,000.00 |
14/09/2018 ዓ.ም ከ4፡00-6:00 ሰዓት |
|
8 |
ጀላሉ ኑሩ |
ተበዳሪው |
ቆሴ |
ቆሴ ከተማ ቀበሌ 01 |
የንግድ ቤት |
079/2003 |
140.08 |
500,000.00
|
14/09/2018 ዓ.ም ከ8፡00-10:00 ሰዓት |
|
9 |
ወንዲፍራ ዳዲ |
ዘመድ ማስረሻ |
አረርቲ |
አረርቲ ከተማ ቀበሌ 01 |
መኖሪያ ቤት |
531 |
203.52 |
500,000.00
|
12/09/2018 ዓ.ም ከ4፡00-6:00 ሰዓት |
|
10 |
አንበስ አለማየሁ |
ተበዳሪው |
አረርቲ |
አረርቲ ከተማ ቀበሌ 01 |
መኖሪያ ቤት |
መ/ል/ማ6085/90/36 |
123.3 |
1,400,000.00 |
12/09/2018 ዓ.ም ከ8፡00-10:00 ሰዓት |
ማሳሰቢያ
1.ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (C.P.0) በንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ኢማ ስም በማሰራት በሐራጁ ቀን፣ ሰዓትና ቦታ በመገኘት መሣተፍ ይችላሉ። የሐራጁ አሸናፊ ያሸነፈበትን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል የሚገባው ሲሆን ካልከፈለ ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም።
2. ባንኩ ስመንብረቱ ለገዥው እንዲዛወር ለሚመለከተው የመንግስት አካል ተገቢውን የድጋፍ ደብዳቤ ይጽፋል። ገዥው ከሽያጩ እና ከስም ማዛወር ጋር በተያያዘ ሊከፈሉ የሚገባቸው የመንግስት ታክሶች፣ የካፒታል እድገት ታክስ እና ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ የመክፈል የሕግ ግዴታ አለበት።
3. በሐራጁ ላይ ተበዳሪ/መያዣ ሰጪ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት የሚችሉ ሲሆን፣ባይገኙም ሂደቱ የሚቀጥል ይሆናል።
4. ሐራጁ የሚካሄደው ንብረቶቹ በሚገኙበት ቦታ ነው።
5. ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር 011 557 1685 ወይም 011 462 2032 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
6. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ሐራጁን በማንኛውም ጊዜ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ
Tender details
- Deadline: 2026-05-22
- Bid closing time: 16:00
- Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ቀን እና ሰዓት በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-05-22 16:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት በየሎቱ የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Nib International Bank S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 19, 2026
- Posted at: 2026-04-20T11:03:07.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.