የቁሊቶ አጠቃላይ ሆስፒታል ለሥራ አገልግሎት የሚዉሉ የመድኃኒት እና የህክምና እቃዎችን፣ የቢሮ ፈርኒቸር፣ የፅህፈት መሳሪያ፣ የፅዳት እቃዎችን እና የኤሌክትሪክ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ-ቁ2

የቁሊቶ አጠቃላይ ሆስፒታል ለሥራ አገልግሎት የሚዉሉ

  • የመድኃኒት እና የህክምና እቃዎችን፤
  • የቢሮ ፈርኒቸር
  • የፅህፈት መሳሪያ፤
  • የፅዳት እቃዎችን ፤ እና የኤሌክትሪክ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በጨረታው መሳታፍ የሚፈልጉ ተጫረቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸዉ።

  • የቫት ተመዝጋቢ ሆነው የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የ2018 በጀት ዓመት
  • የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ።
  • ተጫራቾች ለጨረታ የተዘጋጀዉን ሰነድ ለመስሪያ ቤቱ የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል እያንደንዱን ሰነድ መውሰድ ይችለሉ።
  • ተጫራቾች የጨረታ ዶክመንት ኦርጅናል 1 እና ፎቶ ኮፒ 1 እያንዳንዳቸውን በማሸግ እና ጠቅላላውን በአንድ ፖስታ ጋር በሰም በማሸግ ማቅረብ አለባቸዉ።
  • ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ CPO በመ/ቤቱ ስም (5,000) አምስት ሺህ ብር/ ለእያንደንዱ ማስያዝ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  • ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ 07 ቀናት በኋላ በ 8ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕገዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ሲሆን ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ይሆናል፡፡
  • አሸናፊ የሆነ አቅራቢ ድርጅት ያሸነፈበትን ዕቃዎችን የማስጫኛ እና የማዉረጃ ወጪ እንድሁም የትራንስፖርት በራሱ ወጪ የሚያቀርብ ይሆናል።
  • መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር፡- 0465560281/0926182111/0941985165 ላይ መደወል ይቻላል።

አድራሻ፡- ሀላባ ቁሊቶ አጠቃላይ ሆስፒታል

የሀላባ ቁሊቶ አጠቃላይ ሆስፒታል


Tender details

  • Deadline: 2026-04-27
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid closing (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ 07 ቀናት
  • Bid opening: 2026-04-28 10:00
  • Bid opening (note): ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ 07 ቀናት በኋላ በ 8ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት
  • Region: South Ethiopia Regional State
  • Publishing entity: Halaba Kilito General Hospital
  • Bid bond: 5000.00 ብር ለእያንዳንዱ
  • Bid document price: 100.00 ብር ለእያንዳንዱ
  • Published: Apr 21, 2026
  • Posted at: 2026-04-21T10:22:22.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders