የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት መደበኛ የፍ/ር ችሎት መኖሪያ ቤት መሸጥ ይፈልጋል
Description
የመኖሪያ ቤት ጨረታ ማስታወቂያ
የአፈፃፀም ከሳሾች እነ አቶ ወ/አረጋይ ፉጄ 2ኛ ወ/ሮ አረዱ ክብሩ እና የአፈፃፀም ተከሳሾች ኛ አቶ ካሳሁን ሞገስ 2ኛ አቶ ሞገስ ገ/መድህን መካከል ባለው የአፈፃፀም ክስ መነሻ የ1ኛ አፈፃፀም ተከሳሽ በአቶ ካሳሁን ሞገስ ስም ተመዝግቦ ያለው በደቡብ ኢት/ያ ክልል ሶዶ ከተማ በመርካቶ ክ/ከተማ በፋና ወምባ ቀበሌ ውስጥ የሚገኘው መኖሪያ ቤት በመነሻ ዋጋ 3,200,000/ሶስት ሚሊየን ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በሀራጅ የሚሸጥ ሲሆን ቤቱ በጨረታ የሚሸጠው በቀን 14/09/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡30 እስከ 5፡30 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ነው። ቤቱን ተጫርቶ ለመግዛት የሚፈልግ ካለ ቀርቦ መጫረት የሚችል መሆኑን የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት አዟል።
የወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት መደበኛ
የፍ/ር ችሎት
Tender details
- Deadline: 2026-05-22
- Bid closing time: 11:30
- Bid opening: 2026-05-22 11:30
- Region: South Ethiopia Regional State
- Publishing entity: Wolayita zone higher court
- Published: Apr 24, 2026
- Posted at: 2026-04-24T07:29:53.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.