የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ገንዘብ መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት በዞኑ በሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል ለ2ኛ ዙር የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊው ድርጅት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ገንዘብ መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት በዞኑ በሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል ለ2ኛ ዙር

1. ሎት 1 የጽህፈት መሳሪያ እቃዎች

2. ሎት 2 ልዩ ልዩ የጽህፈት መሳሪያዎች

3. ሎት 3 የተለያዩ የፕሪንተር የፎቶ ኮፒና የፋክስ ቀለሞች

4. ሎት 4 የጽዳት እቃዎች

5. ሎት 5 የተዘጋጀ ፈርኒቸር እቃዎች

6. ሎት 6 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች

7. ሎት 7 የመኪና ጎማ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊው ድርጅት ግዥ መፈፀም ይፈልጋል።

በመሆኑም ከዚህ በላይ በተዘረዘሩት የተለያዩ ጨረታዎች በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ

  • በዘርፉ የሚመለከተው የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ
  • የግብር ከፋይ የምዝገባ ሰርተፍኬት ያላችሁ።
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላችሁ። ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማዕ/ጎን/ዞን ገንዘብ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 22 በመምጣት የተሟላ የጨረታውን ዝርዝር ማስታወቂያና ሙሉ ሰነዱን ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 200 ብር /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ተችላላችሁ። ጨረታው ጋዜጣው በወጣበት በ16ኛው ቀን በጨረታ ማስታወቂያው ላይ በተጠቀሰው ቦታ ቀንና ሰዓት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 058 111 1309 / 058 111 0420 / ፋክስ ቁጥር 058 111 2041 መደወልና ፋክስ ማድረግ ትችላላችሁ።

የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ገንዘብ መምሪያ


Tender details

  • Deadline: 2026-05-11
  • Publishing entity: Central Gonder Zone Administration FEDB
  • Bid document price: 200.00 ብር ለእያንዳንዱ ሎት
  • Published: Apr 26, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders