አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውን እና በሠንጠረዥ የተመለከተውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97= (እንደተሻሻለው መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (ኢማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ።
- የጨረታው አሸናፊ አሸናፈነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሉ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት መረከብ ይኖርበታል፡፡ በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል። በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ይመለስላቸዋል፡፡
- ተበዳረው /መያዣ ሰጪው/ በሐራጁ ቀን እና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ። ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
- የጨረታው አሸናፊ ከሚገዙት ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎች፡ የሊዝ ክፍያ፡ ግብር እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውንም ወጪዎችን ገዢ ይከፍላሉ። በተጨማሪ ክንብረቱ ጋር የሚገናኝ 15% የተጨማሪ እሴት ታክስ ገዢ ይከፍላል።
- ንብረቱን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ ለመጎብኘት ወይም ለማየት ይቻላል።
- የጨረታ ቦታ በአቢሲንያ ባንክ ጅማ ዲስትሪክት ጽ/ቤት 5ኛ ፎቅ በዲስትሪክቱ አደራሽ ውስጥ ነው።
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 047-211-33-04 /047-211-33 12/ ጅማ ዲስትሪክት በመደወል መጠየቅ ይቻላል።
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በማናቸውም ጊዜ በሙሉም ሆነ በክፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
የመያዣ ሰጪው ስም |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የጨረታው መነሻ ዋጋ በብር |
ጨረታው የሚካሄድበት ቀንና ዓ.ም |
የምዝገባ ሰዓት
|
የጨረታው ሰዓት
|
የንብረት አይነትና አገልግሎት |
የቦታው ስፋት በካሜ
|
የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር |
የጨረታው ማስታወቂያ የወጣበት ጊዜ |
|
1 |
አቶ መሀመድ ሁሴን |
ተበዳሪው
|
ጅማ ከተማ/ጊንጆ ቀበሌ |
3,370,713 |
ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም |
9:00-10:00 |
10:00-10:30 |
መኖሪያ ቤት
|
201.72 ካ.ሜ
|
22117937 |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
Tender details
- Deadline: 2026-05-29
- Publishing entity: Bank of Abyssinia S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 26, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.