የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ ዘንጋና የገ/ቁ/ብ/ህ/ስ/ማህበር ኃ/የተወሰነ እና በአፈ/ተከሳሽ አቶ በጋሻው ቢታው መካከል ባለው የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 02 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ ወ/ሮ አዳነች ሰውነት፣ በምዕራብ መንገድ፣ በሰሜን አብዩ እንዲሁም በደቡብ መንገድ ተዋስኖ የሚገኘው መኖሪያ ቤት በአቶ ቢተው ይሁን ስም ተመዝግቦ የሚገኘው በመነሻ ዋጋ በብር 2,130,000 (ሁለት ሚሊዮን አንድ መቶ ሰላሳ ሺህ ብር) ይሸጣል፡፡ ስለሆነም ከሚያዚያ 19/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ30 ተከታታይ ቀናት በጋዜጣ ወጥቶ ቆይቶ ጨረታው ግንቦት 18/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 5፡00 እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ሲመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በሲፒኦ ይዘው እንዲቀርቡ እናሳስባለን፡፡
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-26
- Bid closing time: 11:00
- Bid opening: 2026-05-26 11:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: Apr 27, 2026
- Posted at: 2026-04-28T07:17:36.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.