የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
የፍ/ባለመብት በፀደይ ሆቴል የሚጣል እቁብ ማህበር እና የፍ/ባለ እዳ ታደሰ ገሠሠ መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ጉዳይ፤ የባለእዳው ንብረት የሆነው እና በሽንዲ ከተማ ቀበሌ 01 ክልል ውስጥ ተመዝግቦ የሚገኘው ፤ በምስራቅ እና በምእራብ ሙሉቀን ቀርባህ፣ ፣በሰሜን መልሶ ተፈራ በደቡብ መንገድ ተዋስኖ የሚገኘው ቤት፤ የመነሻ ዋጋው በዜሮ ሆኖ፤ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 3፡00 እስከ 6፡00 በግልጽ ጨረታ ይሸጣል፡፡ ስለዚህ በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ከላይ በተጠቀሰው ቦታና ሰአት በመገኘት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ አሸናፊው እንደታወቀ የሽያጩን ገንዘብ ከተቻለ ሙሉውን፣ ካልተቻለ ¼ኛውን በምእራብ ጎጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት በሞዴል 85 የሚያሲዙ መሆኑን እየገለጽን፤ ከላይ በአዋሳኝ የተጠቀሰው ቤት ከሕብረት ባንክ ብር 215‚000 (ሁለት መቶ አስራ አምስት ሽህ) እዳ ያለበት መሆኑን እንድታውቁት ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
የምእራብ ጎጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-27
- Bid closing time: 09:00
- Bid opening: 2026-05-27 09:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: West Gojam Zone Higher Court
- Published: Apr 27, 2026
- Posted at: 2026-04-28T07:19:26.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.