የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ

በደቡብ ወሎ ዞን የአጅባር ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በ2018 በጀት አመት ለ2ኛ ጊዜ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀፅ 1 መሰረት፤ የመኖሪያ 12 ቦታዎች ማስተላለፍ የሚፈልግ ሲሆን፤ አንዱ ቦታ G+1 ሊሆን የሚችል ቦታዎችን በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል፡፡

1. ከሚያዘያ 1/08/2018 ዓ.ም ጀምሮ የቦታውን ዝርዝር መረጃ እና የጨረታ ሰነድ 400 ብር የማይመለስ በመክፈል እና የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ 15 በመቶ በማስያዝ በማዘጋጃ ቤቱ ቅጥር ግቢ፤ ቢሮ ቁጥር 7 ድረስ በመምጣት ዘወትር በስራ ሰአት ሰነድ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

2. የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ ከሚያዚያ 01/08/2018 እስከ ሚያዚያ 15/08/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ብቻ ይሆናል፡፡

3. ጨረታው የሚዘጋው ሚያዚያ 15/08/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ይሆናል፡፡

4. ጨረታው የሚከፈተው ሚያዚያ 16/08/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 በማዘጋጃ ቤቱ ግቢ ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል፡፡

5. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በስ/ቁ 033 441 0582 /09 14 06 56 11 በመደወል ማግኘት ይቻላል፡፡
 

የአጅባር ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-05-12
  • Publishing entity: Ejebar City Council
  • Bid bond: 15%
  • Bid document price: 400.00 /አራት መቶ ብር/
  • Published: Apr 27, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders