የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ወሎ ዞን የአጅባር ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በ2018 በጀት አመት ለ2ኛ ጊዜ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀጽ 8 ንዑስ አንቀፅ 1 መሰረት፤ የመኖሪያ 12 ቦታዎች ማስተላለፍ የሚፈልግ ሲሆን፤ አንዱ ቦታ G+1 ሊሆን የሚችል ቦታዎችን በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል፡፡
1. ከሚያዘያ 1/08/2018 ዓ.ም ጀምሮ የቦታውን ዝርዝር መረጃ እና የጨረታ ሰነድ 400 ብር የማይመለስ በመክፈል እና የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ 15 በመቶ በማስያዝ በማዘጋጃ ቤቱ ቅጥር ግቢ፤ ቢሮ ቁጥር 7 ድረስ በመምጣት ዘወትር በስራ ሰአት ሰነድ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
2. የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ ከሚያዚያ 01/08/2018 እስከ ሚያዚያ 15/08/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ብቻ ይሆናል፡፡
3. ጨረታው የሚዘጋው ሚያዚያ 15/08/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ይሆናል፡፡
4. ጨረታው የሚከፈተው ሚያዚያ 16/08/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 በማዘጋጃ ቤቱ ግቢ ሁሉም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል፡፡
5. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ለማግኘት በስ/ቁ 033 441 0582 /09 14 06 56 11 በመደወል ማግኘት ይቻላል፡፡
የአጅባር ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-12
- Publishing entity: Ejebar City Council
- Bid bond: 15%
- Bid document price: 400.00 /አራት መቶ ብር/
- Published: Apr 27, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.