የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ ወ/ሮ ወርቂት እውነቴ እና በተከሳሽ እነ ሁሉ አገርሽ ታገለ መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ፤ በሰሜን አበበ ምስክር፣ በደቡብ ጌታቸው፣ በምስራቅ እና በምእራብ መንገድ የሚያዋስነው ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 980‚649.79 (ዘጠኝ መቶ ሰማንያ ሽህ ስድስት መቶ አርባ ዘጠኝ ብር ከሰባ ዘጠኝ ሳንቲም) ሆኖ ግንቦት 22/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 ባለው ጊዜ ውስጥ በግልጽ ጨረታ ይሸጣል፡፡ በመሆኑም መጫረት የምትፈልጉ ማንነታችሁን የሚገልጽ ህጋዊ መታወቂያ በመያዝ፤ በተጠቀሰው ቀንና ሰአት፤ እንዲሁም ቦታ በመገኘት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ¼ኛውን ወዲያውኑ በፍ/ቤቱ አካውንት ገቢ የሚያደርግ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡
የባሕር ዳርና አካ/ከፍ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-30
- Publishing entity: የባሕር ዳርና አካ /ከ/ፍ/ቤት
- Published: Apr 27, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.