በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የቡናና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን ለ2018 በጀት ዓመት እስቴሽነር እና ኤሌክትሮኒክ ግዥ አግባብነት ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳደሮ መግዛት ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 5/2018

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ከልል መንግስት የቡናና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን ለ2018 በጀት ዓመት እስቴሽነር እና ኤሌክትሮኒክ ግዥ አግባብነት ካላቸው ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳደሮ መግዛት ይፈልጋል።

ሎት ጥር

የዕቃው ዓይነት

የጨረታ ማስከበሪያ (ሲፒኦ)

01

እስቴሽነሪ

10,000

02

ኤሌክትሮኒክ

10,000

በመሆኑም በንግድ ዘርፍ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለው፣ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ስለመመዝገባቸው የVat ማስረጃ የሚያቀርቡ ተጨራቶች በጨረታው መሣተፍ ይችላሉ።

  • ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ60 ቀናት የፀና የሆናል
  • ተጫራቾች ለመጫረት የሚያቀርቡት ከላይ በተጠቀሰው የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ያስያዙበትን ሲ.ፒ.ኦ ፣እና ቼክና በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ቢግ ቦንድ ማቅረብ አለባቸው።
  • በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ የሀገር ውስጥ ተጫራቾች የግብር ከፋይ ምስከር ወረቀት ፣የሙያ ምስከር ወረቀት፣የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣የምዝገባ ምስከር ወረቀት፣ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች መ/ቤቱ አስፈላጊ ነው የሚላቸውን ማቅረብ አለባቸው ተጫራቾች ለመጫረት ሲመጡ የመጫረቻ ሰነድ ኦርጅናል ፋይናንሻል ፣ ኦርጅናል ቴከኒካል እና ኮፒ ፋይናንሻል፣ ኮፒ ቴክኒካል ማቅረብ አለባቸው።
  • በኢጂፒ ( e-GP ) ፖርታል የተመዘገበና የአቅራቢነት ምዝገባ ምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  • ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን የተጫራቾች መመሪያ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ ብር 200 በመክፈል ስነዱን መውሰድ ይችላሉ።
  • ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀን አየር ላይ የሚውል ሆኖ በ11 ቀን ግብርና ቢሮ ዱራሜ ቡና ቅመማ ቅመም በለሥልጣን የግዥ ፋይ ንብ/አስ/ዳይሬከቶሬት 1 ፎቅ ከሚገኘው በተዘጋጀው ሣጥን ተጫራቾች ካስገቡ በኃላ ከሰዓት 9፡30 ሰዓት ታሽጎ በዚያኑ ቀን 10፡00 ተጫራቶች (ተወካዮቻቸው በተገኙበት) ይከፈታል።
  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ማሳሰቢያ፡-

በእነዚህ በተጠቀሱት ቀኖች የስራ ቀን ካልሆነ ተጫራቾች ሰነዳቸውን የሚያስገቡት በሚቀጥለው በስራ ቀን ሲሆን በዕለቱ ሣጥኑን የማሸግም ሆነ የመከፈቱ ሥነሥርዓት በቅደም ተከተላቸው መሠረት በስራ ቀን የሚከናወን ይሆናል።

አሸነፊ ድርጅቶች የአሸነፊትን እስቴሽነሪዎችን እስከ ቢሮው ድረስ በራሳቸው ወጪ ማቅረብ አለባቸው።

ማብራሪ ቢያስፈልግዎ የቢሮ ስልክ ፡- 046 554 2241

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የቡናና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን


Tender details

  • Deadline: 2026-05-13
  • Publishing entity: Central Ethiopian Regional Administration Coffee and spices Authority
  • Bid bond: 10,000.00 ብር ለእያንዳንዱ ሎት
  • Bid document price: 200.00 ብር
  • Published: May 03, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders