ዓባይ ባንክ አ.ማ. ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አባይ 70/2018

ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የንብረቱ አድራሻ

የቦታው ስፋት

የባለቤትነት ማረጋገጫ የይዞታው ልዩ መለያ/ ሰነድ(የካርታ ቁጥር)

የንብረቱ አይነት

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚከናውወንበት ጊዜ

አበዳሪው ቅ/ፍ

ከተማ

ወረዳ/ቀበሌ

የቤት .

ቀን

ሰዓት

1

ጌታቸው ጥላሁን

የተበዳሪው

ሞጆ

ዲላ

01

_

552.50 ካ.ሜ

2834/2000

 

ለመኖሪያ

3,482,665.00

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ጠዋት ከ4፡00_ 6፡00

2

ጌታቸው አባተ

የተበዳሪው

ኢምፔሪያል

አ.አ ኮል/ቀ

07

 

105 ካ.ሜ

ETH0001000 00000004052118

 

ለመኖሪያ

3,181,042.00

 

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ጠዋት ከ4፡00_ 6፡00

3

ጌታቸው አባተ

ፎርቴ ኢንዱስትሪ

ኢምፔሪያል

ገላን

ገላን

 

5000.00 ካ/ሜ

B/MG/K/L/1/122/2002

የኢንዱስትሪ ቦታ

16,297,133.00

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ከሰዓት ከ 8፡00_10፡00

4

ዳኛቸው አስረስ

ተበዳሪው

ሕርዳር

ቡሬ

03

_

360 ካ/ሜ

8352/08

 

ለመኖሪያ

1,528,857.00

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ጠዋት ከ4፡00_ 6፡00

5

መንግስቱ ተመስገን

የተበዳሪው

ሸዋ በር

አምበር

አምበር 01

_

500.00 ካ/ሜ

892

የንግድ

721,518.00.00

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ከሰዓት ከ 8፡00_10፡00

6

አስማማው አስማረ

የተበዳሪው

ፍኖተ ሰላም

ማንኩሳ

01

 

500.00 ካ/ሜ

64/2006

የንግድ

893,003.00

 

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ጠዋት ከ4፡00_ 6፡00

7

ፀጋዬ ሙሉነህ

የተበዳሪው

አዘና

አዘና

01

 

200 ካ/ሜ

1465/14

ለመኖሪያ

552,799.00

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ከሰዓት ከ 8፡00_10፡00

8

አለሰው እንደሻው

ትሁኔ በላይ

 

ሸንዲ

ሸንዲ

01

 

420.00 ካ/ሜ

ሽማ1067/መ/1

ለመኖሪያ

428,963.00

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ጠዋት ከ4፡00_ 6፡00

9

ዘላለም ኑሬ

ረቂቅ አማረ

ሸንዲ

ቡሬ

09

 

250 ካ/ሜ

13425/2012

ለመኖሪያ

790,471.00

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ከሰዓት ከ 8፡00_10፡00

10

ገደፋው አይቸው

አታለል ፀጋ

እንጅባራ

እንጅባራ

02

 

180 ካ/ሜ

888/09

 

የንግድ

 

6,601,711.00

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ጠዋት ከ4፡00_ 6፡00

11

አስረሳ ታምር

 

የተበዳሪው

እንጅባራ

እንጅባራ

03

 

545 ካ/ሜ

064/13

ለኢንዱስትሪ

6,759, 790.00

 

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ከሰዓት ከ 8፡00_10፡00

12

ባሳዝነው አለበል

የተበዳሪው

ቡሬ

ቡሬ

03

 

250 ካ/ሜ

624/2002

የመኖሪያ ቤት

 

1,338,969.00

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ከሰዓት ከ 8፡00_10፡00

13

መሰረት ምስጢር አላምረው

የተበዳሪው

ዚገም

 

ቅላጅ

ዚገም

01

 

950 ካ/ሜ

013/2008

 

የንግድ

6,264,477.00

 

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ጠዋት ከ4፡00_ 6፡00

14

ኣእምሮ ግዛቸው

የተበዳሪው

መራዊ

መራዊ

03

 

200 ካ/ሜ

1559_07

የመኖሪያ ቤት

 

1,151,963.00

 

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ጠዋት ከ4፡00_ 6፡00

15

ዘላለም ቸርነት

ቸርነት ደነቀው

መራዊ

መራዊ

03

 

275 ካ/ሜ

743/13

የመኖሪያ ቤት

 

3,034,676.00

 

ንቦት 26/2018 ዓ.ም

ከሰዓት ከ 8፡00_10፡00

16

ደሴ ፍቃድ

ተበዳሪው

መራዊ

መራዊ

03

 

237.50 ካ/ሜ

2013/04

የንግድ

689,470.00

 

ንቦት 27/2018 ዓ.ም

ጠዋት ከ4፡00_ 6፡00

17

ሁኔ ወርቁ ዕፁብ

ተበዳሪው

መራዊ

መራዊ

01

 

200 ካ/ሜ

405/13

የመኖሪያ

 

689,682.00

 

ንቦት 27/2018 ዓ.ም

ከሰዓት ከ 8፡00_10፡00

ማሳሰቢያ

1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ:: በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል።

2 የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል:: ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም።

3. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል:: የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል።

4. በተ.ቁ 1 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው በዲላ ቅርንጫፍ ውስጥ ሲሆን በተራ ቁጥር 4 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በቡሬ ቅርንጫፍ ግቢ ውስጥ ነው:: ከተራ ቁጥር 2-3 የተጠቀሱት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው ባንቢስ አካባበ በሚገኘው እና ከዋና መስሪያቤት ጀርባ ባለው አዳማ ሪልስቴት ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ላይ ባለው አዳራሽ ውስጥ ሲሆን ከተራ ቁጥር 5-17 ድረስ ያሉት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው በአበዳሪ ቅርንጫፍ ግቢ ውስጥ ነው።

5. ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ተጨማሪ እሴት ታክስ የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰነ ታክስና ግብሮችን ገዢው/ አሸናፊው ይከፍላል።

6. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።

ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 97 36 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።


Tender details

  • Deadline: 2026-06-04
  • Bid closing time: 16:00
  • Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-06-04 16:00
  • Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Abay Bank S.C.
  • Bid bond: 25%
  • Published: May 03, 2026
  • Posted at: 2026-05-06T06:50:44.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders