አማራ ባንክ አ.ማ የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን ማራዘሚያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ ማስተካከያ
አማራ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ለሚያካሂደው የሐራጅ ማስታወቂያ ቁጥር አማራ ባንክ/35/2018 ሚያዚያ 20 ቀን በወጣው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ገጽ 32 ከተራ ቁጥር 5 እስከ 7 ያሉት የሀራጅ ማካሄጃ ቀን ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ተብሎ የተጻፈው በስህተት ስለሆነ ከዚህ በታች በተገለፀው መሰረት ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ተብሎ የተስተካከለ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ
|
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪው ቅርንጫፍ |
የንብረቱ አድራሻ |
የቦታው ስፋት |
የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር |
የንብረቱ ዓይነት/የይዞታው አገልግሎት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ /ብር/ |
ጨረታው የሚከናውንበት |
|||||
|
ከተማ |
ክ/ከተማ |
ወረዳ |
ቀበሌ |
ቀን |
ሰዓት |
ቦታ |
|||||||
|
ሀይማኖት ፈቃዴ ቢሻው |
ሀይማኖት ፈቃደ ቢሻው |
ባህርዳር |
- |
ባህርዳር |
|
11 |
200 ካሬ ሜትር |
30/07/05 |
መኖሪያ |
8,095,805.05 |
ግንቦት 21 ቀን 2018 |
ከጠዋቱ 4-5 ሰዓት |
አማራ ባንከ ባህርዳር ዲስትሪክት ጽ/ቤት(ባህር ዳር) |
|
ዮሴፍ ነጋ ጌቱ |
ዮሴፍ ነጋ ጌቱ |
ባህርዳር |
ቡሬ |
ቡሬ |
- |
- |
6300 ካሬ ሜትር |
BIAIP/006/2012 |
ፋብሪካ |
20,003,475.78 |
ግንቦት 21 ቀን 2018 |
ከሰእት በኋላ ከ8-9 ሰሰዓት |
አማራ ባንክ ባህርዳር ዲስትሪክት ጽ/ቤት(ባህር ዳር) |
|
አሾል የምግብ እና መጠጥ አቅራቢ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር |
በላይነሽ ብርሃኑ ገ/ህይወት |
በላይ ዘለቀ |
አፄ ቴዎድሮስ |
ባህርዳር |
- |
- |
300 ካሬ ሜትር |
አፄቴ/9726/2015 |
መኖሪያ |
22,312,051.97 |
ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም |
ከሰአት በኋላ ከ9-10 ሰዓት |
አማራ ባንክ ባህርዳር ዲስትሪክት ጽ/ቤት(ባህር ዳር) |
አማራ ባንክ አ.ማ.
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/69f09d2c0a538abda9000001
Tender details
- Deadline: 2026-05-29
- Bid closing time: 16:00
- Bid closing (note): የጨረታው መዝጊያ ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-05-29 16:00
- Bid opening (note): የጨረታው መክፈቻ ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Amhara Bank S.C.
- Published: May 03, 2026
- Posted at: 2026-05-06T06:51:31.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.