ስኬት ባንክ አ.ማ. ነሐሴ 18 ቀን 2017 ዓ.ም በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ባወጣው የሐራጅ ማስታወቂያ ላይ የእርምት ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የእርምት ማስታወቂያ
ባንካችን ነሐሴ 18 ቀን 2017 ዓ.ም በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ባወጣው የሐራጅ ማስታወቂያ በዋስትናነት የተያዘ ንብረት መሸጡ ይታወሳል።
ይሁን እንጂ በዚሁ ማስታወቂያ ላይ ተበዳሪ ገ/ኪዳን፣ ወይንሸት እና ጓደኞቻቸው ህ/ሽ/ማ፣ ዋስ እነ አለሚቱ ካሳ፣ የመኖሪያ ቤት የካርታ ቁጥር የካ/23038/12 ተብሎ የወጣው በጽሕፈት ስህተት መሆኑ ታውቆ፣ ትክክለኛው የካርታ ቁጥር የካ/238038/12 ተብሎ ተስተካሏል።
ስኬት ባንክ አ.ማ
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/68ac3e720a538a708e000001
Tender details
- Deadline: 2026-05-18
- Publishing entity: Siket Bank S.C.
- Published: May 03, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.