ዓባይ ባንክ አ.ማ. ንብረቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ማስታወቂያ

ቁጥር አባይ 71/2018

ዓባይ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ.97/1990 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

.

የተበዳሪው ስም

የንብረት አስያዥ ስም

የንብረቱ አድራሻ

የቦታው

የባቤትነት ማረጋገጫ/ ይዞታ ልዩ / ሰነድ (ካርታ)ቁጥር

የንብረቱ አይነት

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ

አበዳሪው /

ከተማ

ረዳ

ቀበ

የቤት.

ቀን

ሰዓት

1

ሙልጌታ ሽፈራው

ሽፈራው ገላ

 

01

-

200 .

522/2012

የንግድ

753,452.00

ግንቦት 28/2018 .

ጠዋት 400 - 6:00

2

ሙልጌታ ሽፈራው

ሽፈራው ገላ

 

01

 

190 /

30/08

ለመኖሪያ

747,577.00

ግንቦት 28/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

3

ሙልጌታ ሽፈራው

ሙልጌታ ሽፈራው

 

01

 

300.00 /

84/07

ለመኖሪያ

1,529,840.00

ግንቦት 29/2018 .

ጠዋት 400 - 6:00

4

አያሌው ዱጋሳ

የተበዳሪው

 

01

-

300 /

99/2014

ለመኖሪያ

1,848,281.00

ግንቦት 29/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

5

አዝመራው አንዱአ

የተበዳሪው

 

01

-

180.00 /

258/06

ለመኖሪያ

1,473,713.00

ሰኔ 1/2018 .

ጠዋት 400 - 6:00

6

አእምሮ መኮንን

የተበዳሪው

 

02

 

200.00 /

199/2010

ለመኖሪያ

770,964.00

ሰኔ 1/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

7

ቸው አለምነህ

የተበዳሪው

 

01

 

200 /

202/09

ለመኖሪያ

480,525.00

ሰኔ 2/2018 .

ጠዋት 400 - 6:00

8

ካሳ ዘው

የተበዳሪው

 

01

 

250.00 /

747/2012

ለመኖሪያ

534,930.00

ሰኔ 2/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

9

ፋሲካ እስከመቼ

ተናኜ ፀጋ

 

01

 

250 /

448/2011

ለመኖሪያ

444,377.00

ሰኔ 3/2018 .

ጠዋት 400 - 6:00

10

ዳኜ ላክ

የተበዳሪው

 

01

 

200 /

119/2011

ለመኖሪያ

532, 126.00

ሰኔ 3/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

11

ጌትነት የኔአለ

ጌትነት የኔአለ

ቡሬ

ቡሬ

 

03

 

250 /

6117/2007

የመኖሪያ ቤት

1,970,388.00

ሰኔ 4/2018 .

ጠዋት 400 - 6:00

12

መንግስቴ ታደሰ

መንግስቴ ታደሰ

ቡሬ

ቡሬ

 

01

 

150 /

18020/2015

የመኖሪያ ቤት

652,923.00

ሰኔ 4/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

13

መንግስቴ ታደሰ

የተበዳሪው

ቡሬ

ቡሬ

 

04

 

201.56 /

16822/2013

የመኖሪያ ቤት

3,752,491.00

ሰኔ 5/2018 .

ጠዋት 400 - 6:00

14

ልስ ፀሀይ

ዘመናይ ጌታሁን

ቡሬ

ቡሬ

 

03

 

200 /

10843/09

የመኖሪያ ቤት

812,354.00

ሰኔ 5/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

15

ርማው ወርቁ

ምወርቅ ይታይህ

ቡሬ

ቡሬ

 

07

 

172.88 /

46/ቡከ01/61

የመኖሪያ ቤት

1,025,988.00

ሰኔ 6/2018 .

ጠዋት 400 - 6:00

16

አማረ ደሴ

የተበዳሪው

እንጅባራ

እንጅባራ

 

02

 

450 /

512/08

የንግድ

4,261,596.00

ሰኔ 6/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

17

መዝገቡ ጥላሁን

የተበዳሪው

አዴት

አዴት

 

01

 

180 /

ከአገ/5686/09

የመኖሪያ ቤት

756,703.00

ሰኔ 8/2018 .

ጠዋት 400 - 6:00

18

መዝገቡ ጥላሁን

ደጀኔ አምባው

አዴት

አዴት

 

01

 

200 /

ከአገ/113202/13

የመኖሪያ ቤት

704,030.00

ሰኔ 8/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

19

ተመስገን አስ

የተበዳሪው

መሀል ገበያ

ባህርዳር

 

14

 

510 /

04/001/3367

የመኖሪያ ቤት

7,632,770.00

ሰኔ 8/2018 .

ከሰዓት 800 - 10:00

የተሸከርካሪ ጨረታ

/

ተበዳሪ

ንብረት አስያዥ

አበዳሪ ቅርንጫፍ

የተሸከርካሪው ዓይነት

የሻንሲ ቁጥር

ሞተር ቁጥር

የሠ/ቁጥር

ስሪት

የጨረታ መነሻ

የጨረታው ቀን

ሰዓት

1

ጃፋር መሀመድ

ተበዳሪው

ዋና መስሪያ ቤት

ሲኖትራክ

LZZ5BLSFPN036072

WP1254400 E2011423D021175

ኢት 03-A24566

2023

3,028,992

ግንቦት 18 ቀን /2018

ከሰዓት 800 -10:00

ማሳሰቢያ

1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4ኛውን ወይም ሃያ አምስት በመቶ (25%) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (CPO) በማቅረብ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ መወዳደር ይችላሉ፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል።

2. የጨረታው አሸናፊ ቀሪውን ገንዘብ በ15 (ስስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል። ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመስስስትም።

3. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል። የባንኩን የብድር መመሪያ መስፈርት ለሚያሟላ ገዢ ባንኩ የከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል።

4. ከተ.ቁ 1 -18 ድረስ ያሉት ቤቶች ጨረታ የሚካሄደው በአበዳሪ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሲሆን በተራ ቁጥር 19 ላይ ያለው ቤት ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በባሕርዳር ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ነው የተሸከርካሪው ጨረታ የሚካሄደው ደግሞ በአዳማ ዲስትሪክት ጽ/ቤት ውስጥ ይሆናል።

5. ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ተጨማሪ እሴት ታክስ የስም ማዘዋወሪያ እና ሌሎች ውዝፍ ክፍያዎች እንዲሁም ገዥ እንዲከፍላቸው በህግ የተወሰኑ ታክስና ግብርችን ገዢው/ አሸናፊው ይከፍላል።

6. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።

ለበለጠ ማብራሪያ በስ.ቁ 011 554 9736 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።


Tender details

  • Deadline: 2026-06-15
  • Publishing entity: Abay Bank S.C.
  • Bid bond: 25%
  • Published: May 06, 2026

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders