ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ/ማ 200 ካ.ሜ የሆነ መኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ/ማ ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪዎች ያለባቸውን ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ምክንያት ተቋሙ አነስተኛ የፋይናንስ ስራ አዋጅ ቁጥር 626/2001 እና አዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሠጠው ስልጣን መሠረት ብድሩን በዋስትና ወይም በመያዣነት የተያዘውን የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
የቅርንጫፍ ስም |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
የንብረቱ አይነት የሚገኝበት ቦታ |
የ ቤ ቱ ስፋት |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ |
ሐራጅ የሚካሄድበት ቦታ |
|
ወረታ ቅርንጫፍ |
ዘላለም ብርሃኑ እና ተናኘ ከተማው |
ዘላለም ብርሃኑ እና እታገኘው ወርቁ |
የመኖሪያ ቤት ወረታ ከተማ |
2 0 0 ካ.ሜ |
1,284,046.09 |
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በወረታ ቅርንጫፍ ግንቦት 26/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 5፡00 |
ማሳሰቢያ፡-
- ማንኛውም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የሐራጁን 5 በመቶ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላሉ።
- አሸናፊው ጨረታውን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለባቸው ሲሆን ይህን ካላደረጉ ለሐራጅ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ ሳይሆን ውሉ ይቋረጣል።
- ሐራጁ የሚካሄድበት በአማራ ክልል በወረታ ከተማ 04 ቀበሌ ወረታ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ነው።
- በጨረታው ላይ ተጫራቾችና ባለንብረቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቾቻቸው መገኘት አለባቸው።
- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- በመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን እና የስም ማዛወሪያዎችን እንዲሁም ሌሎች ወጭዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል።
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251 58 446 1814 መጠየቅ ይችላሉ።
ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ/ማ
Tender details
- Deadline: 2026-06-03
- Bid closing time: 11:00
- Bid opening: 2026-06-03 11:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Tana Micro Finance Institution S.C.
- Bid bond: 5%
- Published: May 04, 2026
- Posted at: 2026-05-07T06:48:03.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.