የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈፃፀም  ከሳሽ አብሮ ማደግ እቁብ ማህበር እና በተከሳሽ ይርጋ ፍቃዱ መካከል  ባለው የገንዘብ  ክስ ክርክር  ጉዳይ ተከሳሽ የተወሰነበትን እዳ ለመክፈል ፍቃደኛ ባለመሆናቸው በፍርድ  ባለዳ አቶ ማተቤ አሸንፍ  ስም በቲሊሊ ከተማ  01 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ  መንገድ ፣ በምዕራብ  ልቅና ክንዴ፣ በሰሜን  መንገድ እንዲሁም በደቡብ ክንዴ ሰውነት መካከል  የሚገኘው  መኖሪያ  ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 1,468,559 (አንድ ሚሊዮን አራት  መቶ ስልሳ ስምንት ሺህ  አምስት መቶ ሃምሣ  ዘጠኝ  ብር) በማድረግ  ከሚያዝያ 26/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት 26/2018 ዓ.ም ድረስ  የጨረታ  ማስታወቂያ በጋዜጣ ወጥቶ ቆይቶ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም ከረፋዱ  3፡00 እስከ 5፡00 የጨረታው ንብረት  ባለበት ቦታ የሚከናወን በመሆኑ ተጫራቾች የንብረቱን ግምት 1/4 በሲፒኦ አስይዘው በመቅረብ መወዳደር ወይም መግዛት የሚችሉ መሆኑን  አውቃችሁ ውጤቱን ከቀኑ  7፡00 ይዛችሁ እንድትቀርቡ ሲል ፍርድ ቤቱ አዝዟል

የጓጉሳ ሽጉዳድ ወረዳ ፍርድ ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-06-04
  • Bid closing time: 11:00
  • Bid opening: 2026-06-04 11:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Guagesa Skudade Woreda Court
  • Bid bond: 25%
  • Published: May 04, 2026
  • Posted at: 2026-05-07T07:28:14.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders