የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ አበበ ተላከ እና በአፈ/ተከሳሽ ሙሉቀን አንዳለው መካከል ስለአለው የአፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ በአፈጻጸም ተከሣሽ ባለቤት ወ/ሮ እቴነሽ ፈቃዱ ስም ተመዝግቦ የሚገኘው በዳንግላ ከተማ አስተዳደር 01 ቀበሌ በአዋሣኝ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ቦታ ቁጥር 232፣ በሰሜን ቦታ ቁጥር 325 እንዲሁም በደቡብ ቦታ ቁጥር 329 የሆነውን በመነሻ ዋጋ ብር 3,825,000 (ሶስት ሚሊዮን ስምንት መቶ ሃያ አምስት ሽህ ብር) ብር ሳይጠብቅ ይሸጣል፡፡ በመሆኑም የጨረታ ማስታወቂያዉ ከሚያዘያ 26/2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ግንቦት 25/2018 ዓ.ም በጋዜጣ በማዋል ግንቦት 26/2018 ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 በጨረታ ስለሚሸጥ የጨረታ አሸናፊው የአሸነፈበትን ¼ ኛውን ወዲያውኑ በፍ/ቤቱ አማራ ባንክ አካውንት ቁጥር 9917292928 ገቢ አንዲያደርግ እና ቀሪውን ገንዘብ ደግሞ ውጤት በሚገለጽበት ቀን ይዞ እንዲቀርብ በማድረግ መግዛት የሚፈጉ ሁሉ በቦታው ተገኝተው መጫረት የሚችሉ መሆኑን ፍ/ቤቱ ያስታውቃል፡፡
የአዊ /ብሔ/ዞን/ ከፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-03
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-06-03 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Awi Nationality Zone High Court
- Published: May 04, 2026
- Posted at: 2026-05-07T11:01:26.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.