ዘመን ባንክ አ.ማ የሰራተኞች ካፍቴሪያ እና ሬስቶራንት አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም በዘርፉ ተሰማርተው አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ድርጅቶችን አወዳድሮ በውድድሩ ብቁ ከሚሆን ድርጅት ጋር ለ1 (አንድ) ዓመት በሚቆይ የውል ስምምነት አገልግሎቱን እንዲያቀርብ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

የሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ

የጨረታ ቁጥር፡ ZB/22/26

ዘመን ባንክ አ.ማ የሰራተኞች ካፍቴሪያ እና ሬስቶራንት አገልግሎት ግዥ ለመፈጸም በዘርፉ ተሰማርተው አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ድርጅቶችን አወዳድሮ በውድድሩ ብቁ ከሚሆን ድርጅት ጋር ለ1 (አንድ) ዓመት በሚቆይ የውል ስምምነት አገልግሎቱን እንዲያቀርብ ይፈልጋል።

ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው ላይ መካፈል የምትችሉ መሆኑን ይገልፃል።

1. በዘርፉ የተሰማሩ እና የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የንግድ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ መስያ /TIN/ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አስባቸው።

2. ተጫራቾች የጨረታውን የቴክኒክ እና የዋጋ ሰነዶቻቸውን ዋና እና ኮፒ ስየብቻ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 200,000.00 (ብር ሁለት መቶ ሺህ ብቻ) በCPO ወይም ሁኔታ ላይ ባልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከመክፈቻው ሰዓት በፊት ከቴክኒክ መጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

4. የጨረታውን ሰነድ ታክስን ጨምሮ የማይመለስ ብር 230.00 (ብር ሁለት መቶ ሰላሳ ብቻ) በመክፈል ከሰኞ እስከ አርብ ጠዋት ከ2፡30 እስከ 6፡00 ሰዓት ከሰዓት በኋላ ከ 7፡00 እስከ 11፡00 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 6፡00 ሰዓት በባንኩ ግዥ እና ውል አስተዳደር መምሪያ ቀርበው መውሰድ ይችላሉ።

5. ጨረታው ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ግንቦት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ላይ ሰንጋተራ፣ ራስ አበበ አረጋይ መንገድ፣የባንኩ ዋና መ/ቤት 15ተኛ ፎቅ ግዥ እና ሙል አስተዳደር መምሪያ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል።

6. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ዘመን ባንክ አ.ማ

Sengatera, Ras. Abebe Aregay Street,

P.O.Box 1212

Addis Ababa, Ethiopia

ፖ.ሳ.ቁ. 1212

ስ.ቁ +251 115 573 525 / +251 115 570 977

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ


Tender details

  • Deadline: 2026-05-21
  • Bid closing time: 17:00
  • Bid opening: 2026-05-22 09:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Zemen Bank S.C.
  • Buyer TIN: 0004608547
  • Buyer address: Josef Tito Street
  • Bid bond: 200,000.00 ብር
  • Bid document price: 230.00 ብር
  • Published: May 10, 2026
  • Posted at: 2026-05-11T13:31:04.000Z
  • Buyer website: https://www.zemenbank.com

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders