የቦታ ስፋቱ 150 ካ.ሜ በሆነ ቦታ ላይ የተሰራ መኖሪያ ቤት ሽያጭ ማስታወቂያ

Description

በአፈ/ከሳሽ ወ/ሮ ትዕግስት አበባየሁ እና በአፈ/ተከሳሽ አቶ አየለ ከበደ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ የአፈ/ተከሣሽ በደ/ብርሃን ከተማ አፄዘርአያቆብ ክፍለ ከተማ ምድረ ገነት ቀበሌ በምሥራቀ መንገድ፣ በምዕራብ አበበ፣ በሰሜን ጌትሽ፣ በደቡብ መንገድ መካከል በሚያዋስኑት የቦታ ስፋቱ 150 ካ.ሜ በሆነ ቦታ ላይ የተሰራ መኖሪያ ቤት በአፈ/ከሣሽ ወ/ሮ ትዕግስት አበባየሁ ስም ተመዝግበ የሚገኘው መኖሪያ ቤት ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ከግንቦት 4 ቀን 4 2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03 ቀን 208 ዓ/ም በአየር ላይ ውሎ ጨረታው ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ እንደሚሸጥ የደ/ከ/ወ/ፍ/ቤት አዟል፡፡

የደ/ከ/ወ/ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-06-11
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-06-11 12:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: የደ/ብርሃን ከተማ ወ/ፍ/ቤት
  • Published: May 12, 2026
  • Posted at: 2026-05-12T10:53:36.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders