የምእራብ ጎጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት የቤት ሽያጭ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በፍ/ባለመብት አቶ ታሪኩ ጋሹ እና በፍ/ባለእዳ አቶ አዝመራው አንዷለም መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ጉዳይ፤ የባለእዳው ንብረት የሆነው በቁጭ ከተማ ቀበሌ 01 ተመዝግቦ የሚገኘው፤ በምስራቅ ደሴ አባተ፣ በምእራብ መንገድ፣ በሰሜን ዘለቀ አንለይ እንዲሁም በደቡብ ዝናሽ መለሰ መካከል ተዋስኖ የሚገኘው ፤200 ካ.ሜ ቤት፤ የግምቱ መነሻ ዋጋው ብር 984‚349 (ዘጠኝ መቶ ሰማንያ አራት ሽህ ሶስት መቶ አርባ ዘጠኝ ) ሆኖ፤ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 ድረስ በግልጽ ጨረታ ይሸጣል፡፡ ስለዚህ የባለእዳውን ንብረት መግዛት የምትፈልጉ ከላይ በተጠቀሰው ሰአት በመገኘት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ አሸናፊው እንደታወቀ፤ የሽያጭ ገንዘብ ውስጥ ከተቻለ ሙሉ ክፍያውን ካልተቻለ ¼ኛውን በምእራብ ጎጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት በሞዴል 85 የሚያስይዝ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል።
የምእራብ ጎጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-20
- Bid closing time: 12:30
- Bid opening: 2026-05-20 12:30
- Region: Amhara
- Publishing entity: West Gojam Zone Higher Court
- Published: May 11, 2026
- Posted at: 2026-05-12T12:02:00.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.