Property and building foreclosure

የምእራብ ጎጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት የቤት ሽያጭ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በፍ/ባለመብት አቶ ታሪኩ ጋሹ እና በፍ/ባለእዳ አቶ አዝመራው አንዷለም መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ጉዳይ፤ የባለእዳው ንብረት የሆነው በቁጭ ከተማ ቀበሌ 01 ተመዝግቦ የሚገኘው፤ በምስራቅ ደሴ አባተ፣ በምእራብ መንገድ፣ በሰሜን ዘለቀ አንለይ እንዲሁም በደቡብ ዝናሽ መለሰ መካከል ተዋስኖ የሚገኘው ፤200 ካ.ሜ ቤት፤ የግምቱ መነሻ ዋጋው ብር 984‚349 (ዘጠኝ መቶ ሰማንያ አራት ሽህ ሶስት መቶ አርባ ዘጠኝ ) ሆኖ፤ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡30 ድረስ በግልጽ ጨረታ ይሸጣል፡፡ ስለዚህ የባለእዳውን ንብረት መግዛት የምትፈልጉ ከላይ በተጠቀሰው ሰአት በመገኘት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን፤ አሸናፊው እንደታወቀ፤ የሽያጭ ገንዘብ ውስጥ ከተቻለ ሙሉ ክፍያውን ካልተቻለ ¼ኛውን በምእራብ ጎጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት በሞዴል 85 የሚያስይዝ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል።

የምእራብ ጎጃም ዞን ከፍ/ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-05-20
  • Bid closing time: 12:30
  • Bid opening: 2026-05-20 12:30
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: West Gojam Zone Higher Court
  • Published on: Be'kur (May 11, 2026)
  • Posted at: 2026-05-12T12:02:00.000Z
← Back to all tenders