Property and building foreclosure
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ ሙሉጌታ አምሳል እና በአፈ/ተከሳሽ እነ ደሳለው ሽቴ መካከል ባለው የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በአገው ግምጃ ቤት ከተማ 01 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ ግርማው አለማየሁ፣ በምዕራብ ተስፋየ ብዙነህ፣ በሰሜን የቀበሌ ቤት እንዲሁም በደቡብ መንገድ ተዋስኖ የሚገኘው በአቶ ደሳለው ሽቴ ስም የተመዝግቦ የሚገኘው ቤት በመነሻ ዋጋ በብር 732,360.50 (ሰባት መቶ ሰላሳ ሁለት ሺህ ሶስት መቶ ስልሳ ብር ከሃምሳ ሳንቲም) ስለሚሸጥ ከግንቦት 05/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ለ30 ተከታታይ ቀናት በጋዜጣ ወጥቶ ቆይቶ ጨረታው ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል።
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በሲፒኦ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-12
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-06-12 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published on: Be'kur (May 11, 2026)
- Posted at: 2026-05-12T12:05:35.000Z