ቡና ባንክ አ.ማ መኖሪያ ቤት፣ ተሽከርካሪ እና ሌሎች ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
ቁጥር፤ ቡባ/ሕአዳ/ሐራጅ/034/2018
ቡና ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁ. 97/1990 (እንደተሻሻለው) እና በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ. |
የተበዳሪ ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
ለጨረታ የቀረበው ንብረትና የቦታ ስፋት |
የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር
|
ጨረታው የሚከናወንበት |
የጨረታው የወጣው |
||||
|
ለጨረታ የቀረበው ንብረት |
ከተማ/ክ/ከተማ/ ቀበሌ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት |
ቀን |
ሰዓት
|
||||||
|
1 |
ወ/ሮ ኤልሳቤት መኮንን ደምሴ
|
ተበዳሪ |
አዳማ |
ለማህበራዊ አገልግሎት የሚውል |
በኦሮሚያ ብ/ክ/ መንግስት በአዳማ ከተማ አስተዳደር፣ ደካ አዲ ቀበሌ |
OR001153001004
|
1,439.77 ካ/ሜ
|
12,555,381.53
|
ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም
|
4:00-5:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|
ለከብት እርባታ የሚውል |
በኦሮሚያ ብ/ክ/መንግስት፣ ም/ሽዋ ዞን፣ሌሜ፣ጆጎ ጉዴዶ ቀበሌ |
WBIFLG/E07/2022
|
10,000 ካ.ሜ
|
6,147,145.28
|
ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
5:00-6:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ |
||||
|
2 |
አቶ ተገኘ ጫኔ ምህረት |
ተበዳሪ |
እንጅባራ |
ኢንዱስትሪ (የልብስና ስፌት ማምረቻ) |
በአብክመ እንጅባራ ከተማ ቀበሌ 02 (ኢንዱስትሪ ዞን) |
52/11 |
4144 ካ.ሜ
|
4,270,263.38
|
ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
4:00-5:00
|
ለሦስተኛ ጊዜ
|
|
3 |
አቶ አበባው ልየው ደርበው |
ተበዳሪ |
ዓብይ
|
የመኖሪያ ቤት |
በአዲስ አበባ ከተማ፣ ቂርቆስ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 5፣ እልልታ ሪል እስቴት 7ኛ ወለል ላይ የሚገኝ |
AA000040500012010702
|
274.49 ካ.ሜ
|
37,098,163.72
|
ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
4:00-5:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|
4 |
አቶ ጌታቸው አጥናፍ አየን |
ተበዳሪ
|
ቲሊሊ
|
የመኖሪያ ቤት |
በአማራ ብ/ክ/መ፣ ቲሊሊ ከተማ፣ ቀበሌ 01 |
10221/2010
|
250 ካ.ሜ |
1,080,614.63
|
ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. |
4:00-5:00
|
ለሁለተኛ ጊዜ
|
|
5 |
አቶ ምግባሩ ሞላ የሻነህ |
ተበዳሪ
|
ቁጭ
|
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ብ/ክ/መንግስት በምዕ/ጐጃም ዞን፣ ቡሬ ወረዳ፣ ቁጭ ከተማ፣ ቀበሌ 01 የሚገኝ |
87/2010 |
200 ካ.ሜ
|
1,339,307.30
|
ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
4:00-5:00
|
ለሁለተኛ ጊዜ
|
|
6 |
አቶ መብራት ተገኘ አንተነህ |
ተበዳሪ
|
ቁጭ
|
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ብ/ክ/መንግስት በምዕራብ ጐጃም ዞን፣ ቡሬ ወረዳ፣ ቁጭ ከተማ፣ ቀበሌ 01 የሚገኝ |
255/2011 |
200 ካ.ሜ |
1,351,469.58
|
ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
5:00-6:00
|
ለሁለተኛ ጊዜ
|
|
ተሽከርካሪ |
|||||||||||
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪ ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የሰሌዳ ቁጥር |
የመያዣ አይነት/ ሞዴል |
የሻንሲ ቁጥር/ ሴሪያል ቁጥር |
የሞተር ቁጥር |
የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር |
የጨረታ ቀን እና ሰዓት |
ጨረታው የወጣ |
|
|
1 |
አቶ ሚሊዮን ግርማ ሽንቁጤ |
ቡና ባስ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር |
ቀበና |
ኢት-03-A10787 |
አውቶብስ የ2019 ስሪት |
LL3AHCDKXJA000053
|
78526040
|
9,360,000.00
|
ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም |
4:00-5:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|
ኢት-03-A10785 |
አውቶብስ የ2019 ስሪት |
LL3AHADK3JA000075
|
78526040
|
9,484,800.00
|
ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም |
5፡00-6፡00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
||||
|
ኢት-03-A10782 |
አውቶብስ የ2019 ስሪት |
LL3AHCDK6JA000051
|
78533219
|
6,240,000.00
|
ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም |
8፡00-9፡00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
||||
የሐራጅ ደንቦች፣
- ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በቡና ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ።
- አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ ተጠቃሎ መከፈል አለበት። ካልተከፈለ የተያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል። በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ። ላላሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል።
- በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ናቸው። ተበዳሪ እና ወኪሎቻቸው ባይገኙም ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
- የተጫራቾች ምዝገባ ከእያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል። በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም።
- የሐራጁ አሸናፊ /ገዢ/ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፤ ግብር በዋጋው ላይ የሚታሰብ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ (15%) ካለ ከስም ማዛወሪያ ክፍያ ጋር የተገናኙና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስ እና ግብሮች ገዥው /አሸናፊው/ ይከፍላል።
- በሐራጁ የተዘረዘሩትን ንብረቶች ለማየት ከአበዳሪ ቅርንጫፉ ጋር በመነጋገር ፕሮግራም አስይዞ መጎብኘት ይቻላል።
- ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በጽሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነው።
- ጨረታው በተራ ቁጥር 3 ለተገለጸው ንብረት እና ለተሽከርካሪዎቹ በቡና ባንክ አ.ማ ዋናው መስሪያ ቤት ቦሌ ክፍለ ከተማ፤ ከወሎ ሰፈር አደባባይ ወደ ቦሌ ሲሄዱ ሩዋንዳ መታጠፊያ ሳይደርሱ በሚገኘው የባንኩ ሕንፃ 9ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሽ ውስጥ የሚካሄድ ሲሆን፣ በተራ ቁጥር 1፣ 2፣ 4፣ 5 እና 6 ለተገለጹት ንብረቶቹ በሚገኙበት በቡና ባንክ አማ ቅርንጫፎች የሚካሄድ ይሆናል።
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፣ ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ስ.ቁ 011-158-0863/ 011-126-3609 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
Tender details
- Deadline: 2026-06-12
- Bid closing time: 15:00
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-06-12 15:00
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Bunna Bank S.C.
- Bid bond: 25%
- Published: May 13, 2026
- Posted at: 2026-05-13T09:27:04.000Z
- Buyer website: https://bunnabanksc.com/
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.