አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።      

..

የተበዳሪው ስም

አበዳሪ ቅርንጫፍ

የንብረት አስያዥ ስም

የቦታ አገልግሎት

ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ

የካርታ ቁጥር

የቦታ ስፋት በካ.

የጨረታ መነሻ ዋጋ

የጨረታ ቀን

የጨረታ ሰዓት

ከተማ

ክፍለ ከተማ

ቀበሌ/ወረዳ

1

ቴዎ ሶክስ ማኑፋክቸሪንግ ኃላ.የተ.የግ ማህበር

ደራርቱ አደባባይ

ፍሬህይወት ሽመለስ

ለፋብሪካ የሚያገለግል ህንጻ

አዳማ

 

 

EMMLMA/B/Sh/212157/2011

30,000

35,315,200

9/10/18

400-500

2

ማርቁማ አግሮ ኢንደስትሪ ኃላ.የተ.የግ.ማህበር

ኮከብ

ትእግስት አቦማ

ለመኖርያ ቤት

.

ለሚ ኩራ

10

ቦሌ10_1/56/3/13+1/36730/250512/03

200

28,166,220

9/10/18

500-600

3

አስማማው ደበበ

አራት ኪሎ

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት

.

ልደታ

09

AA000030900323

977

34,845,007

10/10/18

400-500

እሌኒ ማተሚያ ቤትሃላ.የተ.የግ.

ለመኖርያ ቤት (G+2)

 .

ቂርቆስ

11

Cks12/24/35754/20382/01

913

71,438,380

10/10/18

500-600

 

 

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት(ኮንዶሚኒየም 117/14)

ሸገር

 

 

ጀሞ2-01/12254/23706/01

86.04

3,883,329

10/10/18

800-900

4

ሰለሞን ቢፋ

ጉለሌ ፊናንስ

ተበዳሪው

ለመኖሪያ ቤት

ቡራዩ

Bur/4662/2000

320

1,300,000

11/10/18

400-500

5

ዮሀንስ ገዛኀኝ

ቦሌ አራብሳ

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት   ( ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም 295/23)

.

ለሚ ኩራ

10

AA0000610073132950223

37.16

2,403,025

11/10/18

500-600

6

አብሰራሽ ታምሩ

ለገሃር

ተበዳሪዋ

ኮንዶሚኒየም  (ቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም ብሎክ 116/ የቤ . 30)

ሸገር

ቱሉ ዲመቱ

 

OR0000709022701160430

47.1

1,884,000

11/10/18

800-900

7

ዳመና በዳዳ

አመያ

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት

 ወሊሶ

 

 

w/4591/2000

200

3,555,145

9/10/18

500-600

8

ኢብሳ ቶሎሳ

ባምቢስ

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት

 ሆለታ

 

 

BMH/2426/2001

160

3,018,856

10/10/18

500-600

9

ሃና ብርሃኑ

ትራፊክ /ቤት

ተበደሪዋ

ለመኖርያ ቤት

ሸገር

ለገጣፎ ለገዳዲ

 

OR00004091603016

139.05

2,492,850

11/10/18

500-600

10

ሰኢድ ሁሴን

ኑር

ተበዳሪው

ለመኖርያ ቤት

አዳማ

 

 

OR1300115003032

200

2,645,478

9/10/18

500-600

ማሳሰቢያ፡

  1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
  2. ከላይ ከተራ ቁጥር 1-6 የተዘረዙረት ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳው ወይም ሕጋዊ ወኪሉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የባንኩ ዋናው መ/ቤት ጊዜያዊ ጽ/ ቤት በሚገኝበት ህንጻ ውስጥ ይካሄዳል። ከ7-10 የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ ደግሞ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል። ተበዳሪው/አስያዡ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን/ጊዜ ይካሄዳል።
  3. ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል። ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል።
  4. የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሽናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል።
  5. ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።
  6. ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል።
  7. ለተጨማሪ መረጃ።-ደራርቱ አደባባይ ቅርንጫፍ 022-211-6926፣ ኮከብ ቅርንጫፍ 011-667-4463፣ አራት ኪሎ ቅርንጫፍ 011 157-0332፣ ጉለሌ ፊናንስቅርንጫፍ 011-273-2432፣ ቦሌ አራብሳ ቅርንጫፍ 011-813-2063፣   ለገሃር ቅርንጫፍ 011-532-0001፣ አመያ ቅርንጫፍ 011-315-0147፣ ባምቢስ ቅርንጫፍ 011-557-6976፣ ትራፊክ ጽ/ቤት ቅርንጫፍ 011 661-6454፣ ኑር ቅርንጫፍ  022-111-2779፣ ወይም የሕግ አገልግሎት 011 557-0075/ 011 557 0135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።
  8. ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አዋሽ ባንክ
                            

 

           


Tender details

  • Deadline: 2026-06-18
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-06-18 12:00
  • Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Awash Bank Share Company
  • Bid bond: 25%
  • Published: May 13, 2026
  • Posted at: 2026-05-13T11:56:33.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders