አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውን ቤቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የጨረታ ማስታወቂያ
አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ. |
የተበዳሪው ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የንብረት አስያዥ ስም |
የቦታ አገልግሎት |
ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካ.ሜ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
የጨረታ ቀን |
የጨረታ ሰዓት |
||
|
ከተማ |
ክፍለ ከተማ |
ቀበሌ/ወረዳ |
||||||||||
|
1 |
ቴዎ ሶክስ ማኑፋክቸሪንግ ኃላ.የተ.የግ ማህበር |
ደራርቱ አደባባይ |
ፍሬህይወት ሽመለስ |
ለፋብሪካ የሚያገለግል ህንጻ |
አዳማ |
|
|
EMMLMA/B/Sh/212157/2011 |
30,000 |
35,315,200 |
9/10/18 |
4፡00-5፡00 |
|
2 |
ማርቁማ አግሮ ኢንደስትሪ ኃላ.የተ.የግ.ማህበር |
ኮከብ |
ትእግስት አቦማ |
ለመኖርያ ቤት |
አ.አ |
ለሚ ኩራ |
10 |
ቦሌ10_1/56/3/13+1/36730/250512/03 |
200 |
28,166,220 |
9/10/18 |
5፡00-6፡00 |
|
3 |
አስማማው ደበበ |
አራት ኪሎ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት |
አ.አ |
ልደታ |
09 |
AA000030900323 |
977 |
34,845,007 |
10/10/18 |
4፡00-5፡00 |
|
እሌኒ ማተሚያ ቤትሃላ.የተ.የግ.ማ |
ለመኖርያ ቤት (G+2) |
አ.አ |
ቂርቆስ |
11 |
Cks12/24/35754/20382/01 |
913 |
71,438,380 |
10/10/18 |
5፡00-6፡00 |
|||
|
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት(ኮንዶሚኒየም 117/14) |
ሸገር |
|
|
ጀሞ2-01/12254/23706/01 |
86.04 |
3,883,329 |
10/10/18 |
8፡00-9፡00 |
|||
|
4 |
ሰለሞን ቢፋ |
ጉለሌ ፊናንስ |
ተበዳሪው |
ለመኖሪያ ቤት |
ቡራዩ |
– |
– |
Bur/4662/2000 |
320 |
1,300,000 |
11/10/18 |
4፡00-5፡00 |
|
5 |
ዮሀንስ ገዛኀኝ |
ቦሌ አራብሳ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት ( ቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም 295/23) |
አ.አ |
ለሚ ኩራ |
10 |
AA0000610073132950223 |
37.16 |
2,403,025 |
11/10/18 |
5፡00-6፡00 |
|
6 |
አብሰራሽ ታምሩ |
ለገሃር |
ተበዳሪዋ |
ኮንዶሚኒየም (ቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም ብሎክ 116/ የቤ .ቁ 30) |
ሸገር |
ቱሉ ዲመቱ |
|
OR0000709022701160430 |
47.1 |
1,884,000 |
11/10/18 |
8፡00-9፡00 |
|
7 |
ዳመና በዳዳ |
አመያ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት |
ወሊሶ |
|
|
w/4591/2000 |
200 |
3,555,145 |
9/10/18 |
5፡00-6፡00 |
|
8 |
ኢብሳ ቶሎሳ |
ባምቢስ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት |
ሆለታ |
|
|
BMH/2426/2001 |
160 |
3,018,856 |
10/10/18 |
5፡00-6፡00 |
|
9 |
ሃና ብርሃኑ |
ትራፊክ ጽ/ቤት |
ተበደሪዋ |
ለመኖርያ ቤት |
ሸገር |
ለገጣፎ ለገዳዲ |
|
OR00004091603016 |
139.05 |
2,492,850 |
11/10/18 |
5፡00-6፡00 |
|
10 |
ሰኢድ ሁሴን |
ኑር |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት |
አዳማ |
|
|
OR1300115003032 |
200 |
2,645,478 |
9/10/18 |
5፡00-6፡00 |
ማሳሰቢያ፡
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ከላይ ከተራ ቁጥር 1-6 የተዘረዙረት ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳው ወይም ሕጋዊ ወኪሉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የባንኩ ዋናው መ/ቤት ጊዜያዊ ጽ/ ቤት በሚገኝበት ህንጻ ውስጥ ይካሄዳል። ከ7-10 የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ ደግሞ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል። ተበዳሪው/አስያዡ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን/ጊዜ ይካሄዳል።
- ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል። ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል።
- የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሽናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል።
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።
- ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል።
- ለተጨማሪ መረጃ።-ደራርቱ አደባባይ ቅርንጫፍ 022-211-6926፣ ኮከብ ቅርንጫፍ 011-667-4463፣ አራት ኪሎ ቅርንጫፍ 011 157-0332፣ ጉለሌ ፊናንስቅርንጫፍ 011-273-2432፣ ቦሌ አራብሳ ቅርንጫፍ 011-813-2063፣ ለገሃር ቅርንጫፍ 011-532-0001፣ አመያ ቅርንጫፍ 011-315-0147፣ ባምቢስ ቅርንጫፍ 011-557-6976፣ ትራፊክ ጽ/ቤት ቅርንጫፍ 011 661-6454፣ ኑር ቅርንጫፍ 022-111-2779፣ ወይም የሕግ አገልግሎት 011 557-0075/ 011 557 0135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል።
- ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አዋሽ ባንክ
Tender details
- Deadline: 2026-06-18
- Bid closing time: 12:00
- Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-06-18 12:00
- Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Awash Bank Share Company
- Bid bond: 25%
- Published: May 13, 2026
- Posted at: 2026-05-13T11:56:33.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.