ዳሽን ባንክ አ.ማ. የንግድ ህንፃ በግልፅ ጨረታ በሐራጅ ይሸጣል

Description

የሐራጅ ማስታወቂያ የሐራጅ ቁጥር ዳባ/018/26

ዳሽን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/11 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የሚከተለውን የተበዳሪ ወይም የአስያዥ ንብረት ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ በሐራጅ ይሽጣል።

 

የተበዳሪው ስም

አበዳሪው  ቅርንጫፍ

 

የአስያዥ ስም

 

ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ

የንብረቱ  አይነት

 

የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር

 

ጨረታው የሚካሄድበት

የጨረታው

ሁኔታ

 

ከተማ

ክ/ከተማ

ወረዳ

የካርታ ቁጥር

የቦታ ስፋት

ቀን

ሰዓት

ቦታ

1

በርሄ ካህሳይ ረዳ

 

ኮርፖሬት

 

ተበዳሪው

 

አ.አ

 

አራዳ

 

09

AA000010900690

450.

 

የንግድ ህንፃ

185,308,942

ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም

4:00-6:00

 

በቦታው

 

የመጀመሪያ ጨረታ

 

ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ በዳሸን ባንክ ኢማ ስም የባንክ ክፍያ ማዘዣ(C.PO) በጨረታው ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
  2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፅው ቀን እና ሰዓት ንብረቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል።
  3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ታክስ፣ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል።
  4. ለጨረታ የቀረበው የሆቴል ሕንፃ ብቻ በመሆኑ በውስጡ የሚገኙትን የሆቴል ቁሳቁሶችና ጄኔረተር አያካትትም።
  5. ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ የሰጠ ተጫራች አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅሑፍ ከባንኩ ሲደርሰው ብቻ ነው።
  6. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል። ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል።
  7. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይቻላሉ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል።
  8. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሠዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል።
  9. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል።
  10. ህንፃውን መጎብኘት ወይም ማየት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰኔ 02 ቀን 2018ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት አራት ኪሎ የሚገኘው ሰሜን አዲስ አበባ ቀጠና የባንኩ ህንፃ 4ተኛ ፎቅ ላይ በመገኘት ጉብኝት ማድረግ ይቻላል።
  11. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111-704549 ወይም 0111-704038
ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

ዳሽን ባንክ አ.ማ.


Tender details

  • Deadline: 2026-06-11
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-06-11 12:00
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Dashen Bank S.C.
  • Bid bond: 25%
  • Published: May 15, 2026
  • Posted at: 2026-05-15T07:27:14.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders