የአዊ ብሔ /አስ/ከፍ/ፍ/ቤት ቤት መሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ ሙላት አበራ እና በአፈ/ተከሳሾች አጉማስ አየነው መካከል ስላለዉ የአፈጻጸም ክስ ክርከር ጉዳይ በቲሊሊ ከተማ 01 ቀበሌ አዋሣኝ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ደሴ መለሰ፣ በሰሜን ክፍት ቦታ እንዲሁም በደቡብ መንገድ መካከል የሚገኝ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 1,844,875.71 (አንድ ሚሊዮን ስምንት መቶ አርባ አራት ሽህ ስምንት መቶ ሰባ አምስት ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም) በማድረግ የጨረታ ማስታወቂያዉን ከግንቦት 10/2018 ዓ/ም እስከ ሰኔ 09/2018 ዓ.ም በጋዜጣ እንዲውል በማድረግ ሰኔ 10/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 በጨረታ ስለሚሸጥ መግዛት የሚፈልጉ ሁሉ በቦታው ተገኝተው መጫረት የሚችሉ መሆኑን ፍ/ቤቱ ያስታውቃል፡፡
የአዊ ብሔ /አስ/ከፍ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-17
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-06-17 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: የአዊ ብሌ/አስ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት
- Published: May 18, 2026
- Posted at: 2026-05-21T07:59:39.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.