የአዊ ብሔ /አስ/ከፍ/ፍ/ቤት ቤት መሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ሙላት አበራ እና በአፈ/ተከሳሾች አጉማስ አየነው መካከል ስላለዉ የአፈጻጸም ክስ ክርከር ጉዳይ በቲሊሊ ከተማ 01 ቀበሌ አዋሣኝ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ ደሴ መለሰ፣ በሰሜን ክፍት ቦታ እንዲሁም በደቡብ መንገድ መካከል የሚገኝ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 1,844,875.71 (አንድ ሚሊዮን ስምንት መቶ አርባ አራት ሽህ ስምንት መቶ ሰባ አምስት ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም) በማድረግ የጨረታ ማስታወቂያዉን ከግንቦት 10/2018 ዓ/ም እስከ ሰኔ 09/2018 ዓ.ም በጋዜጣ እንዲውል በማድረግ ሰኔ 10/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 በጨረታ ስለሚሸጥ መግዛት የሚፈልጉ ሁሉ በቦታው ተገኝተው መጫረት የሚችሉ መሆኑን ፍ/ቤቱ ያስታውቃል፡፡

የአዊ ብሔ /አስ/ከፍ/ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-06-17
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-06-17 12:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: የአዊ ብሌ/አስ/ዞን ከፍ/ፍ/ቤት
  • Published: May 18, 2026
  • Posted at: 2026-05-21T07:59:39.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders