የደጀን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት የመኖሪያና የድርጅት ቦታዎችን በሊዝ ጨረታ ለተጫራቾች ለማስተላለፍ ይፈልጋል
Description
የሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ
የደጀን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ለማስተላለፍ ባወጣው አዋጅ ቁጥር 721/2004 እና በመመሪያ ቁጥር 1/2005 መሰረት የመኖሪያና የድርጅት ቦታዎችን በሊዝ ጨረታ ለተጫራቾች ለማስተላለፍ ይፈልጋል።
ስለሆነም ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 10 ቀናት በጋዜጣ የሚውል ሲሆን የጨረታውን ዝርዝር መረጃ በጽ/ቤቱ የውስጥ ማስታወቂያ መመልከት ይቻላል።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 776 10 14 /058 776 10 15 ደውለው መረጃ መጠየቅ ይችላሉ።
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የደጀን ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-05-27
- Bid closing time: 17:00
- Bid closing (note): ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 10 ቀናት
- Bid opening: 2026-05-27 17:00
- Bid opening (note): የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰአት አልተገለፀም
- Region: Amhara
- Publishing entity: የደጀን ከተማ አስተዳደር መሬት ጽ/ቤት
- Published: May 18, 2026
- Posted at: 2026-05-21T08:06:32.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.