የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የድርጅት ቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ አቶ አዝመራው ዳኛው እና በአፈ/ተከሳሽ እነ ይቻላል ምናየ መካከል ባለዉ ገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 05 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ መሰረት ቸኮለ፣ በምዕራብ ገረመው ታመነ፣ በሰሜን መንገድ እንዲሁም በደቡብ ሀብታሙ መኮነን መካከል የሚያዋስነውን በአፈ/ተከሳሽ በወ/ሮ በላይነሽ ብዙየ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ የድርጅት ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 2,258,769,40 (ሁለት ሚሊዮን ሁለት መቶ ሃምሳ ስምንት ሺህ ሰባት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ብር ከአርባ ሳንቲም) ስለሚሸጥ የጨረታ ማስታወቂያ ለ30 ተከታታይ ቀናት ማለትም ግንቦት 10/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት ቆይቶ ሰኔ 11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል።
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛውን (በሲፒኦ) ይዛችሁ እንዲቀርቡ እናሳስባለን።
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-18
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-06-18 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: May 18, 2026
- Posted at: 2026-05-21T08:17:00.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.