ስፋቱ 250 ካ.ሜ የሆነ ቤት ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ ቸኮል ጥናው እና በአፈ/ተከሳሽ አስማረ ገረም መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ የአፈ/ከሳሽ ንብረት የሆነው በቲሊሊ ከተማ 02 ቀበሌ የሚገኝ አዋሳኙም በምሥራቅ አስማረ ገረም፣ በምዕራብ መንገድ፣ በሰሜን ንጉሴ ወርቅነህ እንዲሁም በደቡብ የልቤ ዘለቀ የሚዋስነውን ስፋቱ 250 ካ.ሜ ቤትና ቦታ በመነሻ ዋጋ ብር 1,325.620.75 (አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ሃያ አምስት ሽህ ስድስት መቶ ሃያ ብር ከሰባ አምስት ሳንቲም) በማድረግ ከግንቦት 10/2018 ዓ/ም እስከ ሰኔ 10/2018 ዓ/ም ድረስ በጋዜጣ በማዋል የጨረታ አሸናፊውም 1/4ኛውን በማስያዝ ሰኔ 11/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 3፡30 እስከ 6፡00 በጨረታ ስለሚሸጥ መግዛት የሚፈልጉ ሁሉ በቦታው በመገኘት መጫረት የሚችል መሆኑን ፍ/ቤቱ ያስታውቋል።
የአዊ ብሔ/ዞን/ከፍ/ፍ/ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-18
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-06-18 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Awi Nationality Zone High Court
- Published: May 18, 2026
- Posted at: 2026-05-21T08:21:38.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.