አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ. የንግድ ቤት፣ የመኖሪያ ቤት እና ባጃጅ በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ
ቁጥር : AMFI/12/2018
አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/990 (እንደተሻሻለው) እና 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሎ የቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
|
ተቁ |
የተበዳሪው ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
ለሐራጅ የቀረበው ንብረትና ዝርዝር መግለጫ |
የሐራጅ መነሻ ዋጋ በብር
|
ሐራጁ የሚከናወንበት
|
ሐራጁ የወጣው
|
|||||||||||
|
ለሐራጅ የቀረበው ንብረት |
አድራሻ
|
የካርታ ቁጥር
|
የቦታ ስፋት
|
ቀን |
ሰዓት |
|||||||||||||
|
1 |
እነ ቶማስ አባተ (አምስት) ሰዎች |
እነ ቶማስ አባተ |
ተስፋ ገ/ስላሴ
|
የንግድ ቤት |
አማራ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን፣በረኸት ወረዳ፣ የንግድ ቤት መተህ ብላ ከተማ ከተማ፣ ቀበሌ 01 |
630/2008 |
365 ካ.ሜ |
6,210,100 |
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
2:30-3:00
|
ለሁለተኛ ጊዜ
|
|||||||
|
2 |
አቶ ባንቲርጋ ጌታነህ |
አቶ ቶማስ አባተ |
ተስፋ ገ/ሰላሴ
|
የንግድ ቤት |
አማራ ክልል፣ ሰሜን ሸዋ ዞን፣በረኸት ወረዳ፣ የንግድ ቤት መተህ ብላ ከተማ ከተማ፣ ቀበሌ 01 |
629/2008 |
284 ካ.ሜ |
4,620,320
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
3:30-4:00
|
ለሁለተኛ ጊዜ
|
|||||||
|
3 |
እነኃይለማሪያም አግደው (2) ሰዎች |
አቶ መንግስቱ ተስፋዬ |
ፊታውራሪ ገበየሁ
|
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን፣ሲያደብርና ዋዩ ወረዳ፣ ደነባ ከተማ፣ቀበሌ 01 |
ጨ/01/12/09 |
200 ካ/ሜ የተሰራ ቤት ያለበት
|
2,266,080
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
4:30-5:00
|
ለሁለተኛ ጊዜ
|
|||||||
|
4 |
ወ/ሮ ህይወት ሲሳይ
|
ወ/ሮ ህይወት ሲሳይ
|
ጊዮን |
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ክልል፣ ባህርዳር ከተማ፣አፄቴ ክ/ከተማ |
አፄቴ/10948/2016 |
100 ካ/ሜ የተሰራ ቤት ያለበት
|
2,520,000
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
4:30-5:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
5 |
እነ ጌታቸው
|
ገብረዮሃንስ አበበ (ህጋዊ ወኪል ጌታቸው አላምረው 4) |
ደ/ብርሃን
|
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ክልል ደ/ ብርሃን ከተማ 04 ቀበሌ
|
5308 |
200 ካ/ሜ |
5,782,000
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም.
|
5:00-5:30
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
6 |
እነ ወ/ሮ አመቤት ደበበ (4) ሰዎች |
ወሮ ትህትና አብይ |
ደ/ብርሃን
|
የመኖሪያ ቤት
|
አማራ ክልል፣ ደ/ብርሃን ከተማ፣ በቀድሞው 06ቀበሌ |
8267 |
150 ካ/ሜ |
3,120,000
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. |
6:00-6:20
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
7 |
እነ ወ/ሮ ወይንሸት ሻውል (2) ሰዎች |
አብርሃም ታምሩ(ህጋዊ ወኪል ደምሴ ወንደሰን |
ደ/ብርሃን |
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ከልል፣ ደ/ብርሃን ከተማ፣ጫጫ ክ/ከ፣ሰላምበር ቀበሌ |
3435/15 |
200 ካ/ሜ |
2,348,800
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. |
6:20-6:40
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
8 |
አቶ መሀመድ ያሲን |
አቶ ብርሃኑ ግዛው |
ዶ/ር ከበደ ሚካኤል |
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ከልል፣ ደ/ብርሃን ጫጫ ከተማ 01 ቀበሌ |
2368/12 |
200 ካ/ሜ |
1,928,800
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. |
7:40-8:10
|
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
9 |
እነ ወ/ሮ ሰላም ጌታቸው (2) ሰዎች |
ወ/ሮ ሰላም ጌታቸው
|
ዶ/ር ከበደ ሚካኤል |
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ከልል፣ ደ/ብርሃን ጫጫ ከተማ 01 ቀበሌ |
3039/14 |
200 ካ/ሜ |
3,539,200
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. |
8፡10- 8፡30 |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
10 |
እነ በፍርዱ አይደፍሩህም (2) ሰዎች |
ወ/ሮ እልፍነሽ የሺ |
ዶ/ር ከበደ ሚካኤል |
የመኖሪያ ቤት |
አመራ ክልል፣ ደ/ብርሃን ከተማ፣ ጫጫ ክ/ከተማ፣ ን/ሀ/መለኮት ቀበሌ |
3578/15 |
200 ካ/ሜ |
2,862,500
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. |
8፡30- 9፡00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
11 |
እነ ጌትሽ ጎዝጉዜ (2) ሰዎች
|
ጌትሽ ጎዝጉዜ |
ፕ/አስራት |
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ክልል፣ሰ/ሸዋ ዞን፣ ምንጃር ባልጪ ከተማ፣ 01 ቀበሌ |
1/1356/2000/9 |
200 ካ/ሜ |
2,670,000
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. |
9፡40- 10፡00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
12 |
አልማዝ ከተማ |
አልማዝ ከተማ |
ፕ/አስራት |
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ክልል፣ሰ/ሸዋ ዞን፣ ምንጃር ባልጪ ከተማ፣ 01 ቀበሌ |
2/275/2000/9 |
195 ካ/ሜ |
1,950,000
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. |
10፡20- 10፡40 |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
13 |
ፀደቅ ወንዳፈረው
|
ላቀው ምኒሉ(የእነ ወረደብርሃንገ/ፃዲቅ ህጋዊ ወኪል)
|
ንጉስ ሳህለ ስላሴ |
የመኖሪያ ቤት |
አማራ ክልል፣ሰ/ሸዋ ዞን፣ አንኮበር ወረዳ፣ ጎረቤላ ከተማ፣ 01 ቀበሌ |
0273/97 |
200 ካ/ሜ |
497,000
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. |
10፡40 - 11፡00 |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
14 |
ዲ/ን በላይ ካሳሁን |
ወ/ሮ ሳራ አበበ |
አሰላ
|
የመኖሪያ ቤት |
ኦሮሚያ ክልል፣ አርሲ ዞን፣ አሰላ ከተማ፣ 04 ቀበሌ |
22745/76/14 |
200 ካ/ሜ |
1,200,000
|
ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም. |
11፡00-11፡30 |
ለመጀመሪያ ጊዜ
|
|||||||
|
ተ.ቁ
|
የተበዳሪ ስም |
የንብረት አስያዥ ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
ለሐራጅ የቀረበው ተሸከርካሪ ዝርዝር መግለጫ |
የሐራጅ መነሻ በብር |
ሐራጁ የሚከናወንበት |
ሐራጁ የወጣው |
|||||||||||
|
የመያዣ አይነት |
የተሰራበት ሀገር |
የሰሌዳ ቁጥር |
የሻንሲ / የሲሪያል ቁጥር |
የምርት ዘመን |
የሞተር ቁጥር |
ቀን |
ሰዓት |
|||||||||||
|
1 |
ሀብታሙ ወልዴ ፋንታዬ (3) ሰዎች |
ሀብታሙ ወልዴ |
ደ/ብርሀንቅርንጫፍ |
የጭነት ኣይሱዙ መኪና
|
ጃፓን አይሱዙ
|
አ.አ -0376556 |
JAMKP34H-6B7P15925
|
2011 |
4HG1-943111 |
2,300,000 |
ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም. |
4:00-5:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|||||
|
2 |
ፍቅሩ መለሰ |
ፍቅሩ መለሰ |
ደ/ብርሃን |
ባጃጅ
|
ህንድ
|
አማ 01-20535
|
MD-2A25BZ4Z-WF94783 |
2017 |
AZZ-WHF48954
|
140,000
|
ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም. |
5:00-6:00
|
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|||||
|
3 |
ዘነበ በትረ |
ዘነበ በትረ |
ደ/ብርሃን |
ባጃጅ
|
ህንድ
|
አማ 01-43949 |
MD-2A25BYXK-WF97265 |
2019 |
AZZ- WKF34576
|
90,000
|
ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም. |
6:00-7:30
|
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|||||
|
4 |
ደረጀ ግርማ |
ደረጀ ግርማ |
ደ/ብርሃን |
ባጃጅ
|
ህንድ |
አማ 01-36807 |
MCG39P-3PBH1819811 |
2018 |
CAC18H0085 |
50,000
|
ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም. |
8:00-9:30 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|||||
|
5 |
መላኩ አስቻለው |
መላኩ አስቻለው |
ደ/ብርሃን |
ባጃጅ
|
ህንድ |
አማ 01-85631 |
MD6M14P-F2N4L01636 |
2022 |
AF4L4501894 |
300,000
|
ግንቦት 29 ቀን 2018 ዓ.ም. |
4:00-5:30 |
ለመጀመሪያ ጊዜ |
|||||
የሐራጅ ደንቦች፡-
- ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በአኩፋዳ ማይከሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ስም በማሠራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ።
- አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ አሸናፊ መሆኑ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መክፈል አለበት። ካልተከፈለ የተያዘው ገንዘብ ለማይከሮ ፋይናንሱ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል።በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል።በጨረታው ተሸናፊ ለሆኑት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል።
- በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ተወካዮቻቸው ብቻ ናቸው። ተበዳሪ እና ንብረት አስያዡ ወይም ወኪሎቻቸው ባይገኙም ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
- የመኖሪያ ወይም ንግድ ቤቱ ወይም ተሽከርካሪው ጨረታ አሸናፊ ለሆነው ተጫራች በማይክሮ ፋይናንሱ የብድር ፖሊሲ፣ መመሪያ እና ቅደመ ሁኔታ መሠረት ብድር ሊመቻችለት ይችላል።
- ከላይ በተራ ቁጥር 4 ላይ የተገለፀው የጊዮን ቅርንጫፍ ባህርዳር ከተማ፣አባይ ማዶ አዲስ አለም ታከሲ መጨረሻ አካባቢ በሚገኘው አኩፋዳ ማይከሮ ፋናንስ ጊዮን ቅርንጫፍ እንዲሁም ተራ ቁጥር 14 ላይ የተገለፀው አሰላ ከተማ፣ 05 ቀበሌ ባልቻ ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ አሰላ ቅርንጫፍ ላይ ጨረታው የሚከናወን ሲሆን ቀሪዎቹ ሁሉም ጨረታዎች የሚከናወኑት በደ/ብርሃን ከተማ፣ እምዬ ምኒልክክ/ከተማ፣ ንግስት እሌኒ ቀበሌ አፄ ዘርዓያዕቆብ ህንጻ ላይ በሚገኘው የማይክሮ ፋይናንሱ ዋና መ/ቤት 4ኛ ፎቅ አዳራሽ ውስጥ ይሆናል።
- የተጫራቾች ምዝገባ ከእያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል።በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም።
- የሐራጁአሸናፊ ገዢ ከሚገዛውንብረት ጋር የተያያዙማናቸውንም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፤ ከስም ማዛወሪያ ክፍያ ጋር የተገናኙ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ የግብር ግዴታዎችን ገዥው አሸናፊው ይከፍላል።
- ተጫራቾች የጨረታው ቀን ከመድረሱ 5 (አምስት) ቀን በፊት ከማይክሮ ፋይናንሱ ጋር በመነጋገር በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አስይዞ በቦታው በመገኘት ለጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች መጎብኘት ይችላሉ።
- ተጫራቹ የጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅሑፍ ሲደርሰው ነው።
- ማይክሮ ፋይናንሱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0116376246 (ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት) ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ
Tender details
- Deadline: 2026-06-20
- Bid closing time: 17:30
- Bid closing (note): የሐራጁ መዝጊያ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Bid opening: 2026-06-20 17:30
- Bid opening (note): የሐራጁ መክፈቻ ቀንና ሰዓት የተለያየ ነው
- Region: Amhara
- Publishing entity: አኩፋዳ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ/ማ
- Bid bond: 25%
- Published: May 22, 2026
- Posted at: 2026-05-22T10:17:59.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.