የጌዲኦ ዞን ከ/ፍ/ቤት ቤት መሸጥ ይፈልጋል

Description

የጨረታ ማስታወቂያ

በአፈጻጸም ከሳሽ ሕጻን ኤልዳና ዓለም ኃ/ሚካኤል ሞግዚት ወ/ሮ ቢታኒያ ተዋበ እና በአፈጻጸም ተከሳሾች እነ ሚሊዮን ኃ/ሚካኤል መካከል ባለው የፍርድ አፈጻጸም መነሻ ሆኖ የግራ ቀኙ የውርስ ሀብት የሆነው በሟች 50 ዓለቃ ኃ/ሚካኤል ወ/ሐዋሪያት ስም ተመዝግቦና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ቁጥሩ 2781/91 የሆነው አዋሳኞቹ በሰሜን ኮብልስቶን መንገድ ፣ በምስራቅ ኮብልስቶን መንገድ፣ በምዕራብ አቶ ደምሴ ሃንዲኖ እና በደቡብ ወ/ሮ የሺ ታከለ የሚያዋስነው ቤት በዲላ ከተማ ሴሳ ቀበለ ባረዳ ቀጠና የሚገኝ በ341 ካ/ሜትር ያረፈ ቤትና ቦታ በጨረታ መነሻ ዋጋ ብር 2,293, 565. 88 (ሁለት ሚሊዮን ሁለት መቶ ዘጠና ሶስት ሺ አምስት መቶ ስልሳ አምስት ብር ከሰማኒያ ስምንት ሳንቲም) በጨረታ የሚሸጥ ስለሆነ መጫረት የሚፈልግ ተጫራች በሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ ባለው ጊዜ ቀርቦ መጫረት የሚችል መሆኑን እንዲያውቅ ፍ/ቤቱ ኣዟል።

የጌዲኦ ዞን ከ/ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-06-23
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-06-23 12:00
  • Region: South Ethiopia Regional State
  • Publishing entity: SNNPR Gedio Zone Higher court
  • Published: May 24, 2026
  • Posted at: 2026-05-25T08:15:22.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders