አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ የሰጠው ብድር ባለመከፈሉ የብድር መያዣ ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

Description

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ የሰጠው ብድር ባለመከፈሉ የብድር መያዣ ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

ተ.ቁ

የተበዳሪው ሙሉ ስም

የመያዣ ስጪው ስም

ከተበዳሪው የሚፈለግበት ቀሪ ዕዳ

የንብረቱ ዓይነትና አገልግሎት

የቦታው ስፋት

የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር

ንብረቱ የሚገኝበት ኣድራሻ

የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር

ጨረታው የሚካሄድበት ቀን

የምዝገባ

ሰዓት

 

የጨረታ ሰዓት

 

ጨረታው የወጣበት ጊዜ

የጨረታ  ቦታ

 

1

አቶ ሙሉጌታ አብርሃ ታይው

ወ/ሮ ገዙ አስፋው

 

እስከ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም ብር 8,187,030.55

መኖሪያ ቤት

 

400 ካሜ

 

98134/06

 

በአ/ብ/ክ/መ ጎንደር ከተማ ቀበሌ 18

16,399,021.46

 

ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም

 

4:00- 5:30

 

5:30-6:00

 

ለሁለተኛ ጊዜ

 

በባንኩ ቴዎድሮስ ቅርንጫፍ 

2

መላኩ ደማሙ ካሴ

ተበዳሪው

1,775,561.29

 

መኖሪያ ቤት

 

450

 

1060 ይ/17/2

 

ግልገል በለስ ከተማ 01 ቀበሌ

1,274,400.00

 

ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም

 

4:00-5:30

 

5:30-6:00

 

በድጋሜ

 

በባንኩ ግልገል በለስ ቅርንጫፍ

3

አዕምሮ ሙሉዬ ምህረቱ

ሙሉነሽ አድማስ ተገኜ

እስከ ጥር 15 ቀን 2018 ዓ.ም ብር 4,664,598.65

መኖሪያ

ጠቅላላ ስፋቱ 70.75

AA000070401639

 

አዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ ገላን ኮንዶሚኒየም የቤት ቁጥር B-116/03

4,169,339.49

 

ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም

 

4:00-5:30

 

5:30-6:00

 

ለመጀመሪያ

ጊዜ

 

በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት 4ኛ ፎቅ ጨረታ የሚከናወንት ክፍል 

4

በላይ ዳምጤ ተሾመ

ተበዳሪው

 

አስከ መጋቢት 09 ቀን 2018 ዓ.ም 10,859,379.40

ጅምር የንግድ G+3&4

435

 

46378/2014

 

ባህር ዳር ጣና ክ/ከተማ ቀበሌ 16

20,667,474.00

 

ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም

 

4:00-5:30

 

5:30-6:00

 

ለሁለተኛ ጊዜ

 

በባህር ዳር ዲስትሪክት

በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።

  • ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ንብረት የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በአቢሲንያ ባንክ (አማ) ስም በማሰራት ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ።
  • የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ ከባንኩ በደብዳቤ ከተገለጸለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አስራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ በጨረታ ያሸነፈበትን ንብረት ንብረቶች መረከብ ይኖርበታል:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል። በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል።
  • ተበዳሪው/መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላ። ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል።
  • የጨረታው አሸናፊ ከሚገዛው ንብረት ጋር የተያያዙ ማናቸውም ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ 15% እንዲሁም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ማናቸውም ወጪዎችንም ገዢ ይከፍላል። ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ካለ ባንኩ የሚከፍል ሲሆን ቀሪ የሊዝ ክፍያ ገዢ ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ይዋዋላል።
  • ንብረቶቹን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አሲዞ ለመጎብኘት ወይም ለማየት ይቻላል።
  • በባንኩ ብድር ፖሊሲ እና መመሪያ መሠረት መስፈርቱን ለሚያሟሉ የጨረታው ከፍተኛ ዋጋ አቅራቢዎች ባንኩ ከፊል ብድር ሊሰጥ ይችላል።
  • ጨረታው ቦታ ንብረቶቹ በሚገኙበት ስፍራ ነው።
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-320-9660/0 ባህር ዳር በመደወል መጠየቅ ይቻላል።
  • ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Tender details

  • Deadline: 2026-07-01
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid closing (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Bid opening: 2026-07-01 12:00
  • Bid opening (note): በየሎቱ የተለያየ ነው
  • Region: Addis Ababa
  • Publishing entity: Bank of Abyssinia S.C.
  • Buyer address: Addis Ababa Ethiopia
  • Bid bond: 25%
  • Published: May 24, 2026
  • Posted at: 2026-05-25T13:25:32.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders