ቪዥን ፈንድ ማይከሮ ፋይናንስ አ.ማ የቦታው ስፋት 200 ካሬ ቤት ባለበት ሁኔታ በጨረታ ይሸጣል
Description
በድርድር የወጣ የሃራጅ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪ ከቪዥን ፈንድ ማይከሮ ፋይናንስ አ.ማ የወሰዱትን ብድር ባለመክፈላቸው ተቋሙ ከዚህ በታች የተመለከተውን በዋስትና የተያዘ ቤት ባለበት ሁኔታ በጨረታ ይሸጣል።
|
ተ.ቁ. |
የተበዳሪው ስም |
የዋሱ ስም |
ብድር የወሰዱበት ቅርንጫፍ |
የሚሸጠው Mንብረት |
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የንብረቱ ዓይነት |
ካርታ ቁ. እና የቦታ ስፋት |
የጨረታው መነሻ ዋጋ |
የጨረታ ሽያጭ ቀን |
ሰዓት |
|
1 |
ወ/ሮ ፍሬህይወት ኩራባቸው |
አቶ ሙለታ ደሳ
|
ወሊሶ ቅርንጫፍ
|
ቤት
|
በወሊሶ ከተማ ቀበሌ 02
|
ቤት |
የካርታ .ቁ W/ 5414 /2000 የቦታ ስፋት በካሬ 200 |
|
ሰኔ 22/2018
|
4፡00 |
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ 1/4ኛውን በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ ከፍያ ማዘዣ / ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል።
- አሸናፊው ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መከፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈሉ ለጨረታ መነሻ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይደረግም።
- ቤቱ ያለበትን ሁኔታ ለማየት ከቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ ወሊሶ ቅርንጫፍ አማካኝነት ጽ/ ቤት በመቅረብ ከጨረታ በፊት ባሉ የስራ ቀናት እና የጨረታው ቀን በቦታው በመገኘት መመልከት ይቻላል።
- በንብረቱ ላይ ከመንግስት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ ቫት፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታ አሸናፊው ይሸፍናል።
- ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው -
ለተጨማሪ መረጃ
በስልክ ቁጥሮች 09 10 72 53 82 መደወል ይችላሉ።
ቪዥን ፈንድ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ
Tender details
- Deadline: 2026-06-29
- Bid closing time: 10:00
- Bid opening: 2026-06-29 10:00
- Region: Addis Ababa
- Publishing entity: Vision Fund Micro Finance PLC
- Bid bond: 25%
- Published: May 26, 2026
- Posted at: 2026-05-26T09:16:36.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.