የአዊ ብሔረሰብ ዞን ከፍ/ፍ/ቤት ቤት የሐራጅ ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

Description

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ


በከፈ/ከሳሽ ቲሊሊ ሔርሜላ ሆቴል የሚጣል አፍሪካ የእቁብ ማህበር ዳኞች እነ ደሴ በቀለ እና በአፈ/ተከሳሽ የነብዩ ጌታቸው መካከል ስላለው የአፈፀም ገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ የነብዩ ጌታቸው ንብረት የሆነው በቲሊሊ ከተማ 01 ቀበሌ አዋሳኙም በምሥራቅ ትዕግስት አለኸኝ፣ በምዕራብ አሳዬ ጥላሁን፣ በሰሜን መንገድ እንዲሁም በደቡብ ጥላየ ወርቁ የሚዋሰነው ቤት በመነሻ ዋጋ ሳይጠብቅ ብር 1,172.704.60 (አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ሰባ ሁለት ሽህ ሰባት መቶ አራት ብር ከስልሳ ሳንቲም) በማድረግ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 18/2018 ዓ.ም በጋዜጣ በማዋል የጨረታ አሸናፊውም ¼ ኛውን በማስያዝ በሰኔ 19/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 3፡30 እስከ 6፡00 በጨረታ ስለሚሸጥ መግዛት የሚፈለጉ ሁሉ በቦታው ተገኝተው መጫረት የሚችሉ መሆኑን ፍ/ቤቱ ያስታውቋል።


የአዊ ብሔረሰብ ዞን ከፍ/ፍ/ቤት


Tender details

  • Deadline: 2026-06-26
  • Bid closing time: 12:00
  • Bid opening: 2026-06-26 12:00
  • Region: Amhara
  • Publishing entity: Awi Nationality High Court
  • Published: May 25, 2026
  • Posted at: 2026-05-26T10:32:23.000Z

Categories

Source

2merkato

Always verify against the original notice before bidding.

View original ↗
← Back to all tenders