የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት የመኖሪያ ቤት ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቷል
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ አለምሰው ቢያድጎ እና በአፈ/ተከሳሽ እነ አወቀ አየነ ደመቀ መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በቲሊሊ ከተማ 01 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅና በምዕራብ መንገድ፣ በሰሜን ጥላየ ካሴ እንዲሁም በደቡብ የአዱኛው ቤት የሚያዋስነው በ1ኛ ተከሳሽ በአቶ አወቀ አየነ ደመቀ ስም ተመዝግቦ የሚገኙ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 2,163,023.42 (ሁለት ሚሊዮን አንድ መቶ ስልሳ ሶስት ሺህ ሃያ ሶስት ብር ከአርባ ሁለት ሳንቲም) ስለሚሸጥ ጨረታው ከግንቦት 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት ቆይቶ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡00 እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል።
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በሲፒኦ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን።
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-24
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-06-24 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: May 25, 2026
- Posted at: 2026-05-26T11:47:38.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.