የመኖሪያ ቤት ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
Description
የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአፈ/ከሳሽ አስሬ ቸኮል እና በአፈ/ተከሳሽ ዘመኑ አበበ መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 05 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ ጌታየ ሙሉ ሰው በምዕራብ መንገድ፣ በሰሜን ካሳየ በላይ እንዲሁም በደቡብ አበበች ፈንታ ተዋስኖ የሚገኘው መኖሪያ ቤት በአፈ/ተከሳሽ ዘመኑ አበበ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ መኖሪያ ቤት በመነሻ ዋጋ ብር 1,024,416.44 (አንድ ሚሊዮን ሃያ አራት ሺህ አራት መቶ አስራ ስድስት ብር ከአርባ አራት ሳንቲም) ስለሚሸጥ ጨረታው ከግንቦት 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 17/2018 ዓ.ም ድረስ በተከታታይ 30 ቀናት ቆይቶ ሰኔ 18/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡00 እንዲሸጥ ሲል ፍ/ቤቱ አዝዟል።
ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ወደ ጨረታው ስትመጡ የጨረታውን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በሲፒኦ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን
የባንጃ ወረዳ ፍርድ ቤት
Tender details
- Deadline: 2026-06-25
- Bid closing time: 12:00
- Bid opening: 2026-06-25 12:00
- Region: Amhara
- Publishing entity: Banja Woreda Court
- Bid bond: 25%
- Published: May 25, 2026
- Posted at: 2026-05-26T11:51:37.000Z
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.