አሐዱ ባንክ አ.ማ. ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ/ም ያወጣውን የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ላይ በተራ ቁጥር 1 (አንድ) ላይ ለተጠቀሰው ንብረት የቀን ማስተካከያ አድርጎበታል
Description
የሐራጅ ማስታወቂያ እርማት
አሐዱ ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት የመያዣ ንብረቶችን በሐራጅ ለመሸጥ እሁድ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ/ም በቅጽ 31 በቁጥር 2718 በታተመው ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ባወጣው የሐራጅ ማስታወቂያ በተራ ቁጥር 1 (አንድ) ላይ ለተጠቀሰው ንብረት ሐራጅ የሚከናወንበት ቀን ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም በሚል የተገለጸው ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ/ም በሚል የተስተካከለ መሆኑን እናሳውቃለን።
አሐዱ ባንክ
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a0b07ca0a538a7391000001
Tender details
- Deadline: 2026-06-10
- Publishing entity: Ahadu Bank S.C.
- Published: May 31, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.