የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ጽ/ቤት የሐራጅ ቀን ማራዘሚያ አውጥቷል
Description
ማስተካከያ
የፍ/ባለመብት እነ አቶ ሚካኤል ዘውዴ እና በፍ/ባለዕዳ ኤስሮም አንዳርጌ መካከል ስላለው የፍ/አፈፃፀም ከርከር ጉዳይ የሐራጅ ቀን ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም የተባለው በስህተት ስለሆነ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም በ5፡00 ሰዓት ተብሎ የሐራጅ ማስታወቂያው የታረመ መሆኑን እንገልፃለን።
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም ጽ/ቤት
ከዚህ በፊት የወጣውን ጨረታ ለመመልከት እባክዎን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ
https://tender.2merkato.com/tenders/6a1156b10a538a8962000001
Tender details
- Deadline: 2026-06-22
- Publishing entity: Federal Courts Judgement Execution Directorate
- Bid bond: 25%
- Published: Jun 01, 2026
Documents
Categories
Source
2merkato
Always verify against the original notice before bidding.